Logo
SeledaPost
ኢራን የተከለከለ ቦምብ መጠቀም ጀመረች።

የኢራን ጦር በእስራኤል ላይ በዓለምአቀፍ ደረጃ ጥቅም ላይ እንዳይውል የተከለከለውን የክላስተር ቦምብ "መጠቀሙ" ተገልጿል።

ቦምቡ ከፍተኛ ሰብዓዊ ጉዳት እንደሚያደርስ በመረጋገጡ ነው እግድ የተጣለበት። #aljazeera

seledadotio
seledadotio
2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.