Logo
FIDEL POST NEWS
የብሔራዊ ቡድኑ አምበል ጋቶች ፓኖም በአባቱ ህልፈት ምክንያት ከቡድኑ ጋር ወደ ሞሮኮ እንደማይጓዝ ተረጋገጠ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋቶች በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ከቤተሰቡ ጎን እንዲሆን መወሰኑን ገልጾ፣ ጥልቅ ሀዘኑን አስተላልፏል።

​ቡድኑ ለ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ከሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ የመጨረሻ ልምምዱን ትናንት በአዲስ አበባ አከናውኗል።

የልዑካን ቡድኑ ዛሬው ዕለት ወደ ሞሮኮ ያቀናል።
2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.