Logo
FastMereja
ሚሊዮን ድሪባ ይባላል ልክ የዛሬ አመት በአዲስ አበባ ጡት ማስያዣ በማድረግ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች እየቀረጸ በቲክቶክ በሚለቃቸው ቪዲዮዎች በአዲስ አበባ ፖሊስ ተይዞ ክስ እንደተመሰረተበት በፋስት መረጃ ተዘግቦ ነበር።

ከስህተቱ ያልተማረው ወጣት ሚሊዮን ድሪባ ከሀገር በመውጣት በስደት ኑሮውን የጀመረ ቢሆንም በቲክቶክ የሚለቀውን ቪዲዮ ግን አላቆመም ነበር በተለይ በእስልምና እና በኦርቶዶክስ እምነት ላይ በሚያስተላልፋቸው የጥላቻ ንግግሮች እና ድርጊቶች በርካቶችን ሲያስቆጣ ነበር። የእስልምና እምነት ተከታዮች ባደረጉት ክትትል የሚኖርበት አድራሻ በማግኘት በኬኒያ ይዘው ለፖሊስ አሳልፈው በመስጠት በስደት በሚኖርበት ሀገር ክስ መስርተውበታል።

ሚሊዮን በተያዘበት ወቅት በማልቀስ ይቅርታ እጠይቃለሁ ተውኝ በማለት ቢያለቅስም ለፖሊስ አሳልፈው ሰጥተውታል።

ቪዲዮን በቴሌግራም ገጻችን ያገኙታል
📌 https://t.me/fastmereja
📌 https://t.me/fastmereja

5 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.