ሚሊዮን ድሪባ ይባላል ልክ የዛሬ አመት በአዲስ አበባ ጡት ማስያዣ በማድረግ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች እየቀረጸ በቲክቶክ በሚለቃቸው ቪዲዮዎች በአዲስ አበባ ፖሊስ ተይዞ ክስ እንደተመሰረተበት በፋስት መረጃ ተዘግቦ ነበር።
ከስህተቱ ያልተማረው ወጣት ሚሊዮን ድሪባ ከሀገር በመውጣት በስደት ኑሮውን የጀመረ ቢሆንም በቲክቶክ የሚለቀውን ቪዲዮ ግን አላቆመም ነበር በተለይ በእስልምና እና በኦርቶዶክስ እምነት ላይ በሚያስተላልፋቸው የጥላቻ ንግግሮች እና ድርጊቶች በርካቶችን ሲያስቆጣ ነበር። የእስልምና እምነት ተከታዮች ባደረጉት ክትትል የሚኖርበት አድራሻ በማግኘት በኬኒያ ይዘው ለፖሊስ አሳልፈው በመስጠት በስደት በሚኖርበት ሀገር ክስ መስርተውበታል።
ሚሊዮን በተያዘበት ወቅት በማልቀስ ይቅርታ እጠይቃለሁ ተውኝ በማለት ቢያለቅስም ለፖሊስ አሳልፈው ሰጥተውታል።
ቪዲዮን በቴሌግራም ገጻችን ያገኙታል
📌 https://t.me/fastmereja
📌 https://t.me/fastmereja
ከስህተቱ ያልተማረው ወጣት ሚሊዮን ድሪባ ከሀገር በመውጣት በስደት ኑሮውን የጀመረ ቢሆንም በቲክቶክ የሚለቀውን ቪዲዮ ግን አላቆመም ነበር በተለይ በእስልምና እና በኦርቶዶክስ እምነት ላይ በሚያስተላልፋቸው የጥላቻ ንግግሮች እና ድርጊቶች በርካቶችን ሲያስቆጣ ነበር። የእስልምና እምነት ተከታዮች ባደረጉት ክትትል የሚኖርበት አድራሻ በማግኘት በኬኒያ ይዘው ለፖሊስ አሳልፈው በመስጠት በስደት በሚኖርበት ሀገር ክስ መስርተውበታል።
ሚሊዮን በተያዘበት ወቅት በማልቀስ ይቅርታ እጠይቃለሁ ተውኝ በማለት ቢያለቅስም ለፖሊስ አሳልፈው ሰጥተውታል።
ቪዲዮን በቴሌግራም ገጻችን ያገኙታል
📌 https://t.me/fastmereja
📌 https://t.me/fastmereja
5 months ago