#tigray
ብዛታቸው 30 የሆኑ የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞ ስምና ፊርማቸውን አያይዘው መጋቢት 5/2018 ዓ.ም ለጊዚያዊ አስተዳደሩ ፕሬዜዳንት ሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ በፃፉት ደብዳቤ፥ የየካቲት ወር ደመወዛቸው ካልተከፈላቸው ስራ እንደሚያቆሙ አሳውቀዋል።
ወርሃዊ ደመወዛቸው ስላልተከፈላቸው የክልሉ ጤና ባለሙያዎችም ደመወዝ ባለማግኘታቸው ለተለያዩ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች መጋለጣቸውን በማመልከት ደመወዛቸው በአስቸኳይ እንዲከፈላቸው በማኅበራቸው በኩል ጠይቀዋል።
የትግራይ መምህራን ማህበርም በበኩሉ የየካቲት ወር ደመወዝ በአስቸኳይ እንዲከፈል ጠይቋል።
በትግራይ 137 ሺህ የሚደርሱ የመንግስት ሰራተኞች አሉ።
ቲህቫህ ኢትዮጵያ
መቐለ
መጋቢት 6 ቀን 2018 ዓ/ም
tikvahethiopia
ብዛታቸው 30 የሆኑ የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞ ስምና ፊርማቸውን አያይዘው መጋቢት 5/2018 ዓ.ም ለጊዚያዊ አስተዳደሩ ፕሬዜዳንት ሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ በፃፉት ደብዳቤ፥ የየካቲት ወር ደመወዛቸው ካልተከፈላቸው ስራ እንደሚያቆሙ አሳውቀዋል።
ወርሃዊ ደመወዛቸው ስላልተከፈላቸው የክልሉ ጤና ባለሙያዎችም ደመወዝ ባለማግኘታቸው ለተለያዩ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች መጋለጣቸውን በማመልከት ደመወዛቸው በአስቸኳይ እንዲከፈላቸው በማኅበራቸው በኩል ጠይቀዋል።
የትግራይ መምህራን ማህበርም በበኩሉ የየካቲት ወር ደመወዝ በአስቸኳይ እንዲከፈል ጠይቋል።
በትግራይ 137 ሺህ የሚደርሱ የመንግስት ሰራተኞች አሉ።
ቲህቫህ ኢትዮጵያ
መቐለ
መጋቢት 6 ቀን 2018 ዓ/ም
tikvahethiopia
5 months ago