Logo
FastMereja
"እንኳን ለ130ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አድዋ የኢትዮጵያውያን የአንድነት ማህተም፣ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ፋና ነው። አባቶቻችንና እናቶቻችን በደማቸው የጻፉት ታሪክ ዛሬም ለእኛ ኩራታችን ነው! ድል ለኢትዮጵያ!"

ፋስት መረጃ

4 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.