በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቸስተር ሲቲ ወደ ኤላንድ ሮድ አቅንቶ ሊድስ ዩናይትድን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል
ምንም እንኳን ግብ አነፍናፊው ኤርሊንግ ሃላንድ በጨዋታው ላይ ባይሰለፍም፣ ሲቲዎች ነጥብ ለመጋራት አልተገደዱም።
የጨዋታውን ብቸኛና ወሳኝ ግብ አንቶዋን ሴሜንዮ ከመረብ በማሳረፍ ሲቲ የደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ካለው አርሰናል ጋር የነበረውን ልዩነት ወደ 2 ነጥብ ማጥበብ ችሏል።
ምንም እንኳን ግብ አነፍናፊው ኤርሊንግ ሃላንድ በጨዋታው ላይ ባይሰለፍም፣ ሲቲዎች ነጥብ ለመጋራት አልተገደዱም።
የጨዋታውን ብቸኛና ወሳኝ ግብ አንቶዋን ሴሜንዮ ከመረብ በማሳረፍ ሲቲ የደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ካለው አርሰናል ጋር የነበረውን ልዩነት ወደ 2 ነጥብ ማጥበብ ችሏል።
5 months ago