ሰሜን ለንደን በመድፍ ተደበደበች፣ አርሰናል ቶተንሃምን 4 ለ 1 ረመረመ።
በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ እጅግ ተጠባቂ የነበረው የሰሜን ለንደን ደርቢ፣ በመድፈኞቹ ፍፁም የበላይነት ተጠናቋል። አርሰናል ቶተነሃምን በሜዳውና በደጋፊው ፊት 4 ለ 1 መርታት ችሏል።
በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ እጅግ ተጠባቂ የነበረው የሰሜን ለንደን ደርቢ፣ በመድፈኞቹ ፍፁም የበላይነት ተጠናቋል። አርሰናል ቶተነሃምን በሜዳውና በደጋፊው ፊት 4 ለ 1 መርታት ችሏል።
5 months ago