Logo
FastMereja
ሰሜን ለንደን በመድፍ ተደበደበች፣ አርሰናል ቶተንሃምን 4 ለ 1 ረመረመ።

​በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ እጅግ ተጠባቂ የነበረው የሰሜን ለንደን ደርቢ፣ በመድፈኞቹ ፍፁም የበላይነት ተጠናቋል። አርሰናል ቶተነሃምን በሜዳውና በደጋፊው ፊት 4 ለ 1 መርታት ችሏል።

5 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.