በ202 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ
አባት አርበኛና የዕድሜ ባለጸጋ ጋኖ ጋዳቾ በ202 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል፡፡ ሥርዓተ ቀብራቸው በዛሬው ዕለት ጥር 13/2018 ዓ/ም በጮርሶ ወረዳ በቢሻ ቀበሌ ተፈጽሟል።
የአባተ አርቤኛ ጋኖ ጋዳቾ ሰባት ልጆችና 362 የልጅ ልጆች ነበሯቸዉ፡፡፡
በ17ኛ ዓመቱ ማለትም በ1878 የጎጃም ንጉሤ ካዋ ከሞ በነገሰበት ዘመን አቶ ጋኖ ገዴቾ እስከ ጎጃም መዘመታቸው ይነገራል ።
የአባታቸው ውክልና በ 1914 በመውሰድ የይርጋ ጨፌ፣ የወናጎና አከባቢዎች እስከ ያበሎ፣ሀገርማሪያ፤ቡርጅ ፣ኮንሶ፤ጉጂ፣በቦራና በጌዴኦ መካከል የዘመኑን ግብር በማሰባሰብ ለ13 ዓመት ህዝብን ያገለገሉ አርበኛ አባት መሆናቸውን የታሪክ አዋቂዎች ከሟቹ አንድበት መስማታቸውን ተናግረዋል፡፡
አርበኛ ጋኖ ገዴቾ በአከባቢው ማህበረሰብ ትልቅ ቦታ ያላቸው፣ አስታራቂና መካሪ አባት እንደነበሩ ተጠቅሰዋል፡፡
ስርአተ ቀብሩ የወራዳ አመራሮች የባህል አባቶች ወዳጅ ዘመጆች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በጌዴኦ ባህላዊ ሥርዓተ ቀብራቸው በጮርሶ ወሬዳ ብሻ ቀበሌ ተፈጽሟል፡፡
ጌዴኦ ቴሌቪዥን
አባት አርበኛና የዕድሜ ባለጸጋ ጋኖ ጋዳቾ በ202 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል፡፡ ሥርዓተ ቀብራቸው በዛሬው ዕለት ጥር 13/2018 ዓ/ም በጮርሶ ወረዳ በቢሻ ቀበሌ ተፈጽሟል።
የአባተ አርቤኛ ጋኖ ጋዳቾ ሰባት ልጆችና 362 የልጅ ልጆች ነበሯቸዉ፡፡፡
በ17ኛ ዓመቱ ማለትም በ1878 የጎጃም ንጉሤ ካዋ ከሞ በነገሰበት ዘመን አቶ ጋኖ ገዴቾ እስከ ጎጃም መዘመታቸው ይነገራል ።
የአባታቸው ውክልና በ 1914 በመውሰድ የይርጋ ጨፌ፣ የወናጎና አከባቢዎች እስከ ያበሎ፣ሀገርማሪያ፤ቡርጅ ፣ኮንሶ፤ጉጂ፣በቦራና በጌዴኦ መካከል የዘመኑን ግብር በማሰባሰብ ለ13 ዓመት ህዝብን ያገለገሉ አርበኛ አባት መሆናቸውን የታሪክ አዋቂዎች ከሟቹ አንድበት መስማታቸውን ተናግረዋል፡፡
አርበኛ ጋኖ ገዴቾ በአከባቢው ማህበረሰብ ትልቅ ቦታ ያላቸው፣ አስታራቂና መካሪ አባት እንደነበሩ ተጠቅሰዋል፡፡
ስርአተ ቀብሩ የወራዳ አመራሮች የባህል አባቶች ወዳጅ ዘመጆች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በጌዴኦ ባህላዊ ሥርዓተ ቀብራቸው በጮርሶ ወሬዳ ብሻ ቀበሌ ተፈጽሟል፡፡
ጌዴኦ ቴሌቪዥን
4 months ago