ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታን በይፋ አስጀመሩ 🏗️✈️
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአፍሪካ ታሪክ በትልቅነቱ ቀዳሚ የሚሆነውን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ በማስቀመጥ ዛሬግንባታውን በይፋ አስጀምረዋል።
የፕሮጀክቱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
🔹 ግዙፍ አቅም፦ በአሁኑ ወቅት በአመት 25 ሚሊዮን መንገደኞችን እያስተናገደ የሚገኘውን የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን አቅም ለመደገፍና የኢትዮጵያ አየር መንገድን ዕድገት ዘላቂ ለማድረግ ያለመ ነው።
🔹 የአፍሪካ የትራንስፖርት በር፦ ኢትዮጵያን የወደፊቷ የአፍሪካ ግንባር ቀደም የአየር ትራንስፖርት መግቢያና የበይነ-አኅጉር ማዕከል ያደርጋታል።
🔹 አኅጉራዊ ትስስር፦ በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና (AfCFTA) ማዕቀፍ የንግድና የቱሪዝም ኮሪደሮችን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሰፋ ይጠበቃል።
"ይህ ፕሮጀክት ኢትዮጵያን ቀዳሚ የበይነ-አኅጉር ማዕከል ከማድረጉም ባለፈ፣ የአፍሪካን የመገናኘት አቅም በከፍተኛ ደረጃ ይጨምራል" — ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአፍሪካ ታሪክ በትልቅነቱ ቀዳሚ የሚሆነውን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ በማስቀመጥ ዛሬግንባታውን በይፋ አስጀምረዋል።
የፕሮጀክቱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
🔹 ግዙፍ አቅም፦ በአሁኑ ወቅት በአመት 25 ሚሊዮን መንገደኞችን እያስተናገደ የሚገኘውን የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን አቅም ለመደገፍና የኢትዮጵያ አየር መንገድን ዕድገት ዘላቂ ለማድረግ ያለመ ነው።
🔹 የአፍሪካ የትራንስፖርት በር፦ ኢትዮጵያን የወደፊቷ የአፍሪካ ግንባር ቀደም የአየር ትራንስፖርት መግቢያና የበይነ-አኅጉር ማዕከል ያደርጋታል።
🔹 አኅጉራዊ ትስስር፦ በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና (AfCFTA) ማዕቀፍ የንግድና የቱሪዝም ኮሪደሮችን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሰፋ ይጠበቃል።
"ይህ ፕሮጀክት ኢትዮጵያን ቀዳሚ የበይነ-አኅጉር ማዕከል ከማድረጉም ባለፈ፣ የአፍሪካን የመገናኘት አቅም በከፍተኛ ደረጃ ይጨምራል" — ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
5 months ago