የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ በግማሽ ሚሊዮን ብር ደመወዝ ስራቸውን ጀመሩ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የብሔራዊ ቡድኑን አዲስ አሰልጣኝ ቅጥር እና ዝርዝር የውል ስምምነት አስመልክቶ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ለቀጣዮቹ ሁለት አመት በወር 513 ሺህ ብር ያልተጣራ ደመወዝ ተቆራጭ እየደተደረገላቸው ስራቸውን እንደጀመሩ ይፋ አድርጓል።
seledadotio
seledadotio
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የብሔራዊ ቡድኑን አዲስ አሰልጣኝ ቅጥር እና ዝርዝር የውል ስምምነት አስመልክቶ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ለቀጣዮቹ ሁለት አመት በወር 513 ሺህ ብር ያልተጣራ ደመወዝ ተቆራጭ እየደተደረገላቸው ስራቸውን እንደጀመሩ ይፋ አድርጓል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago