በዓመት ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ የሚያገኙ ቲክቶከር እና ዩቲዩበሮች "የንግድ ሥራ ገቢ ግብር" ሊከፍሉ ነው!
እንደ ቲክቶክ እና ዩቲዩብ ካሉ የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች በዓመት ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ የሚያገኙ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች፤ እንቅስቃሴያቸው "በንግድ ሥራነት" ተቆጥሮ ግብር እንዲከፍሉ የሚያደርግ ረቂቅ ሕግ ተዘጋጀ።
የገንዘብ ሚኒስቴር ያዘጋጀው ረቂቅ ደንብ፤ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች "ማስታወቂያዎች እና ስፖንሰርሺፖችን" ጨምሮ በተለያዩ መንገዶች ያገኙትን "ሁሉንም የገቢ መጠን" የሚያሳይ "የሂሳብ መዝገብ" እንዲይዙ ያስገድዳል።ኢትዮጵያ ውስጥ ጥቂት ለማይባሉ ወጣቶች የገቢ ምንጭ በሆነው የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ ታክስ የሚጣልበት ሁኔታ በዝርዝር የተቀመጠው የገንዘብ ሚኒስቴር ባዘጋጀው የገቢ ግብር ረቂቅ ደንብ ነው።
የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ የገቢ ግብር ከፋይ ዝርዝር ውስጥ የገቡት ባለፈው ዓመት ሐምሌ 2017 ዓ.ም. በጸደቀው "የገቢ ግብር አዋጅ" ነው።አዲሱ ረቂቅ ሕግ፤ በአዋጁ ላይ የተቀመጡ ድንጋጌዎችን የተመለከቱ ዝርዝር ጉዳዮችን የያዘ ነው።ከአምስት ወራት በፊት የጸደቀው አዋጅ፤ ከዲጂታል ይዘት ፈጠራ ገቢ የሚያገኝ "አንድ ግለሰብ ወይም ድርጅቶች" ግብር መክፈል እንዳለባቸው ደንግጓል።
'የዲጂታል ይዘት ፈጣሪ' በሚባለው ዝርዝር ውስጥ እንደ ዩትዩብ እና ቲክቶክ ያሉ "የቪዲዮ ማጋሪያ አገልግሎቶችን" እንዲሁም እንደ ፌስቡክ ያሉ "የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮችን" ተጠቅመው ገቢ የሚያገኙ ግለሰቦች ተጠቅሰዋል።
https://www.bbc.com/amhari... ቲክቶክ እና ዩቲዩብ ካሉ የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች በዓመት ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ የሚያገኙ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች፤ እንቅስቃሴያቸው "በንግድ ሥራነት" ተቆጥሮ ግብር እንዲከፍሉ የሚያደርግ ረቂቅ ሕግ ተዘጋጀ። የገንዘብ ሚኒስቴር ያዘጋጀው ረቂቅ ደንብ፤ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች "ማስታወቂያዎች እና ስፖንሰርሺፖችን" ጨምሮ በተለያዩ መንገዶች ያገኙትን "ሁሉንም የገቢ መጠን" የሚያሳይ "የሂሳብ…
እንደ ቲክቶክ እና ዩቲዩብ ካሉ የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች በዓመት ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ የሚያገኙ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች፤ እንቅስቃሴያቸው "በንግድ ሥራነት" ተቆጥሮ ግብር እንዲከፍሉ የሚያደርግ ረቂቅ ሕግ ተዘጋጀ።
የገንዘብ ሚኒስቴር ያዘጋጀው ረቂቅ ደንብ፤ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች "ማስታወቂያዎች እና ስፖንሰርሺፖችን" ጨምሮ በተለያዩ መንገዶች ያገኙትን "ሁሉንም የገቢ መጠን" የሚያሳይ "የሂሳብ መዝገብ" እንዲይዙ ያስገድዳል።ኢትዮጵያ ውስጥ ጥቂት ለማይባሉ ወጣቶች የገቢ ምንጭ በሆነው የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ ታክስ የሚጣልበት ሁኔታ በዝርዝር የተቀመጠው የገንዘብ ሚኒስቴር ባዘጋጀው የገቢ ግብር ረቂቅ ደንብ ነው።
የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ የገቢ ግብር ከፋይ ዝርዝር ውስጥ የገቡት ባለፈው ዓመት ሐምሌ 2017 ዓ.ም. በጸደቀው "የገቢ ግብር አዋጅ" ነው።አዲሱ ረቂቅ ሕግ፤ በአዋጁ ላይ የተቀመጡ ድንጋጌዎችን የተመለከቱ ዝርዝር ጉዳዮችን የያዘ ነው።ከአምስት ወራት በፊት የጸደቀው አዋጅ፤ ከዲጂታል ይዘት ፈጠራ ገቢ የሚያገኝ "አንድ ግለሰብ ወይም ድርጅቶች" ግብር መክፈል እንዳለባቸው ደንግጓል።
'የዲጂታል ይዘት ፈጣሪ' በሚባለው ዝርዝር ውስጥ እንደ ዩትዩብ እና ቲክቶክ ያሉ "የቪዲዮ ማጋሪያ አገልግሎቶችን" እንዲሁም እንደ ፌስቡክ ያሉ "የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮችን" ተጠቅመው ገቢ የሚያገኙ ግለሰቦች ተጠቅሰዋል።
https://www.bbc.com/amhari... ቲክቶክ እና ዩቲዩብ ካሉ የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች በዓመት ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ የሚያገኙ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች፤ እንቅስቃሴያቸው "በንግድ ሥራነት" ተቆጥሮ ግብር እንዲከፍሉ የሚያደርግ ረቂቅ ሕግ ተዘጋጀ። የገንዘብ ሚኒስቴር ያዘጋጀው ረቂቅ ደንብ፤ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች "ማስታወቂያዎች እና ስፖንሰርሺፖችን" ጨምሮ በተለያዩ መንገዶች ያገኙትን "ሁሉንም የገቢ መጠን" የሚያሳይ "የሂሳብ…
5 months ago