Logo
Getu Temesgen
ሼህ መሐመድ አራት ሆቴል ሊከፍቱ ነው
#ethiopia | ሆቴሎች በዶላር ስለሚሰሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያው እንደጠቀማቸው የሚድሮክ ዋና ስራ አስደፃሚ አቶ ጀማል አህመድ ገለፁ።

በዚህም ሸራተን ለመጀመሪያ ጊዜ አትርፏል ያሉት ስራ አስፈፃሚው። በዚህ የተነሳ ሆቴል ላይ ኢንቨስት ለማድረግ ተነሳስተናል ሲሉ ቅዳሜ እለት የኮፕ 32 ዝግጅትን አስመልክቶ በተጠራ መድረክ ላይ ተናግረዋል።

ሚድሮክ አዲሰ አበባ ውስጥ 298 አልጋ ሸራተን ሆቴል ላይ ያለው ያሉት አቶ አህመድ።

ለኮፕ 32 1 ሺ 500 ለማድረስ እየሰራን ነው ብለዋል።
አራት ሆቴል እንከፍታለን ሲሉ አክለዋል።

ሚድሮክ ከአፍሪካ ህብረት ጎን በታዋቂው የአሜሪካ ሆቴል አስተዳዳሪ ዌስቲን እንደሚመራ የሚጠበቅ ግዙፍ ሆቴል ገንብቶ የመጨረሻ ምእራፍ ላይ ለመድረስ እጅግ የቆየ መሆኑ ይታወሳል።

ከጥቂት ሳምንታት በፊት የተባበሩት መንግስታት የአካባቢ ለውጥ ጉባኤ በ2020 በአዲስ አበባ እንዲደረግ መወሱኑ ይታወሳል።
#ቅዳሜገበያ

8 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.