ሁለተኛው ምዕራፍ የደቡብ ሱዳን -ኢትዮጵያ- ጂቡቲ የትራንስፖርት ኮሪደር
የአፍሪካ ልማት ባንክ ለሁለተኛው ምዕራፍ የደቡብ ሱዳን -ኢትዮጵያ- ጂቡቲ የትራንስፖርት ኮሪደር ግንባታ ማስጀመሪያ የ214 ነጥብ 47 ሚሊየን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ አፀደቀ።
ባንኩ ባወጣው መግለጫ 181 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በኢትዮጵያ በኩል ለሚካሄደው የፕሮጀክቱ አካል ድጋፍ ይውላል ብሏል።
ገንዘቡ ለ67 ኪሎ ሜትር የፍጥነት መንገድ ግንባታ እና የ50 ኪሎ ሜትር መጋቢ መንገዶች ማሻሻያ ይውላል።
የመንገድ ግንባታው የሀገራቱን ግንኙነት ለማጠናከር ብሎም ቀጠናዊ የንግድ ትስስር እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ እንደሚረዳ ባንኩ አስታውቋል።
seledadotio
seledadotio
የአፍሪካ ልማት ባንክ ለሁለተኛው ምዕራፍ የደቡብ ሱዳን -ኢትዮጵያ- ጂቡቲ የትራንስፖርት ኮሪደር ግንባታ ማስጀመሪያ የ214 ነጥብ 47 ሚሊየን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ አፀደቀ።
ባንኩ ባወጣው መግለጫ 181 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በኢትዮጵያ በኩል ለሚካሄደው የፕሮጀክቱ አካል ድጋፍ ይውላል ብሏል።
ገንዘቡ ለ67 ኪሎ ሜትር የፍጥነት መንገድ ግንባታ እና የ50 ኪሎ ሜትር መጋቢ መንገዶች ማሻሻያ ይውላል።
የመንገድ ግንባታው የሀገራቱን ግንኙነት ለማጠናከር ብሎም ቀጠናዊ የንግድ ትስስር እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ እንደሚረዳ ባንኩ አስታውቋል።
seledadotio
seledadotio
6 months ago