በእስር ላይ የሚገኙት የቀድሞ የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካን ልጆች አባታችን በህይወት ይኑር ይሙት አናዉቅም አሉ
#ethiopia | በፓኪስታን በእስር ላይ የሚገኙት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካን ልጆች ከሶስት ሳምንታት በላይ በህይወት ስለመኖራቸዉ ምንም ማስረጃ እንዳላገኙ ባለስልጣናቱ ስለሁኔታው እየደበቁ ነው ብለው እንደሚፈሩ ተናግረዋል፡፡
በፍርድ ቤት የተፈቀደ የእስር ቤት ጉብኝቶች ሲታገዱ እና የእስር ቤት ዝውውሮች ሊደረጉ ይችላሉ በሚል ዉዝግብ ዉስጥ መግባታቸዉን ገልጸዋል፡፡
የኢምራሃን ካን ልጅ ቃሲም ካን ለሮይተርስ እንደተናገረው ለሳምንታዊ መገናኘትን የፍርድ ትእዛዝ ቢሰጥም ቤተሰቡ ከካን ጋር ቀጥተኛ ወይም የተረጋገጠ ግንኙነት አልነበረውም ብሏል።
አባቴ ደህና ይሁን ቆስሎ ወይም በህይወት እንዳለ አለማወቅ የስነ ልቦና ጉዳት ነው" ሲል በማከል ለሁለት ወራት ያህል የተረጋገጠ ግንኙነት አልነበረንም ሲል ተናግሯል።
ዛሬ ስለ ህመሙ ምንም የተረጋገጠ መረጃ የለንም። ትልቁ ፍርሃታችን የማይቀለበስ ነገር እየተደበቀብን መሆኑን ነው።ቤተሰቡ ከአንድ አመት በላይ የካን የግል ሀኪም እንዲገናኙ ደጋግሞ ጠይቋል ሲሉ አክለዋል።
የፓኪስታን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተያየት እንዲሰጥ ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥበዋል።
ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ የእስር ቤቱ ባለስልጣን ለሮይተርስ እንደተናገሩት ካን በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝ ተናግረዉ ወደ ከፍተኛ የጸጥታ ተቋም ለማዘዋወር ምንም አይነት እቅድ እንደሌለ ገልጸዋል። #dagu
#ethiopia | በፓኪስታን በእስር ላይ የሚገኙት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካን ልጆች ከሶስት ሳምንታት በላይ በህይወት ስለመኖራቸዉ ምንም ማስረጃ እንዳላገኙ ባለስልጣናቱ ስለሁኔታው እየደበቁ ነው ብለው እንደሚፈሩ ተናግረዋል፡፡
በፍርድ ቤት የተፈቀደ የእስር ቤት ጉብኝቶች ሲታገዱ እና የእስር ቤት ዝውውሮች ሊደረጉ ይችላሉ በሚል ዉዝግብ ዉስጥ መግባታቸዉን ገልጸዋል፡፡
የኢምራሃን ካን ልጅ ቃሲም ካን ለሮይተርስ እንደተናገረው ለሳምንታዊ መገናኘትን የፍርድ ትእዛዝ ቢሰጥም ቤተሰቡ ከካን ጋር ቀጥተኛ ወይም የተረጋገጠ ግንኙነት አልነበረውም ብሏል።
አባቴ ደህና ይሁን ቆስሎ ወይም በህይወት እንዳለ አለማወቅ የስነ ልቦና ጉዳት ነው" ሲል በማከል ለሁለት ወራት ያህል የተረጋገጠ ግንኙነት አልነበረንም ሲል ተናግሯል።
ዛሬ ስለ ህመሙ ምንም የተረጋገጠ መረጃ የለንም። ትልቁ ፍርሃታችን የማይቀለበስ ነገር እየተደበቀብን መሆኑን ነው።ቤተሰቡ ከአንድ አመት በላይ የካን የግል ሀኪም እንዲገናኙ ደጋግሞ ጠይቋል ሲሉ አክለዋል።
የፓኪስታን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተያየት እንዲሰጥ ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥበዋል።
ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ የእስር ቤቱ ባለስልጣን ለሮይተርስ እንደተናገሩት ካን በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝ ተናግረዉ ወደ ከፍተኛ የጸጥታ ተቋም ለማዘዋወር ምንም አይነት እቅድ እንደሌለ ገልጸዋል። #dagu
7 months ago