1 day ago
የአውሮፓ ኅብረትና አጋር ሀገራት የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ሒደት አደነቁ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ኅብረት እና አጋር ሀገራት ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የተካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አድንቋል፡፡
ምርጫውን አስመልክቶ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የኅብረቱ አባል ሀገራትና በኢትዮጵያ የካናዳ፣ የኖርዌይ እና ስዊዘርላንድ ኤምባሲዎች የጋራ መግለጫ አውጥተዋል፡፡
ሀገራቱ በመግለጫቸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ የምርጫ አስፈጻሚዎች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ እጩዎችና የሲቪል ተቋማት ጠቅላላ ምርጫው በስኬት እንዲካሄድ ያደረጉትን አስተዋጽኦ አድንቀዋል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት እና የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በምርጫው ላይ ለነበራቸው የታዛቢነት ሚና እውቅና እንደሚሰጡም ሀገራቱ አረጋግጠዋል፡፡
#ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavoted #democracy #fanatelevision
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ኅብረት እና አጋር ሀገራት ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የተካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አድንቋል፡፡
ምርጫውን አስመልክቶ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የኅብረቱ አባል ሀገራትና በኢትዮጵያ የካናዳ፣ የኖርዌይ እና ስዊዘርላንድ ኤምባሲዎች የጋራ መግለጫ አውጥተዋል፡፡
ሀገራቱ በመግለጫቸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ የምርጫ አስፈጻሚዎች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ እጩዎችና የሲቪል ተቋማት ጠቅላላ ምርጫው በስኬት እንዲካሄድ ያደረጉትን አስተዋጽኦ አድንቀዋል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት እና የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በምርጫው ላይ ለነበራቸው የታዛቢነት ሚና እውቅና እንደሚሰጡም ሀገራቱ አረጋግጠዋል፡፡
#ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavoted #democracy #fanatelevision
2 days ago
በሀረሪ ክልል ጊዜያዊ የምርጫ ውጤቶች እየተለጠፉ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል በሚገኙ ሦስት የምርጫ ክልሎች በተቋቋሙ 294 የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤቶች እየተለጠፉ ነው።
በትናንትናው ዕለት በተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በክልሉ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ሕዝቡ በነቂስ ወጥቶ ድምጽ መስጠቱ ይታወቃል፡፡
በዚህም በክልሉ በሚገኙ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤቶች ለሕዝብ እይታ ግልጽ በሆኑ ቦታዎች እየተለጠፉ ሲሆን÷ መራጩ ሕዝብም ውጤቶቹን እየተመለከተ ይገኛል።
በተሾመ ኃይሉ
#ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavoted #democracy #fanatelevision
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል በሚገኙ ሦስት የምርጫ ክልሎች በተቋቋሙ 294 የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤቶች እየተለጠፉ ነው።
በትናንትናው ዕለት በተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በክልሉ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ሕዝቡ በነቂስ ወጥቶ ድምጽ መስጠቱ ይታወቃል፡፡
በዚህም በክልሉ በሚገኙ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤቶች ለሕዝብ እይታ ግልጽ በሆኑ ቦታዎች እየተለጠፉ ሲሆን÷ መራጩ ሕዝብም ውጤቶቹን እየተመለከተ ይገኛል።
በተሾመ ኃይሉ
#ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavoted #democracy #fanatelevision
2 days ago
3 days ago
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው
#ኢትዮጵያ #ምርጫ2018 #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavotes #democracy #fanatelevision
Sponsored by
Surafel
4 days ago
Defining Moment for Ethiopia #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavotes #democracy #fanatelevision #ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያትመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል
4 days ago
Pour l’intégrité électorale
#election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavotes #democracy #fanatelevision #ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያትመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል
4 days ago
እያንዳንዱ ወጣት በምርጫው በንቃት እንዲሳተፍ ፌዴሬሽኑ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እያንዳንዱ ወጣት በነገው ዕለት በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በንቃት እንዲሳተፍ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ጥሪ አቀረበ፡፡
ፌዴሬሽኑ ምርጫውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ በርካታ ወጣቶች በእጩነት፣ በምርጫ ታዛቢነት እንዲሁም በመራጭነት በመመዝገብ በንቃት መሳተፋቸውን አስታውቋል፡፡
ከአጠቃላይ መራጮች ውስጥ ከ15 ሚሊየን በላይ ወጣቶች መሆናቸውን የገለጸው ፌዴሬሽኑ፥ ከተለያዩ የፖለቲካ ፖርቲዎች በእጩነት ከቀረቡት ውስጥ 40 በመቶ ያህሉ ወጣቶች ናቸው ብሏል፡፡
32 ሺህ 500 ታዛቢዎችን ማሰማራቱንና 20 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ መስራቱን አመልክቷል፡፡
ምርጫ ወጣቱ የራሱን ዕጣ በራሱ የሚወስንበት በመሆኑ ሁሉም ወጣት በነገው እለት ድምፅ እንዲሰጥ ፌዴሬሽኑ ጥሪ አቅርቧል።
በቤተልሄም መኳንንት
#ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያትመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavotes #democracy #fanatelevision
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እያንዳንዱ ወጣት በነገው ዕለት በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በንቃት እንዲሳተፍ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ጥሪ አቀረበ፡፡
ፌዴሬሽኑ ምርጫውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ በርካታ ወጣቶች በእጩነት፣ በምርጫ ታዛቢነት እንዲሁም በመራጭነት በመመዝገብ በንቃት መሳተፋቸውን አስታውቋል፡፡
ከአጠቃላይ መራጮች ውስጥ ከ15 ሚሊየን በላይ ወጣቶች መሆናቸውን የገለጸው ፌዴሬሽኑ፥ ከተለያዩ የፖለቲካ ፖርቲዎች በእጩነት ከቀረቡት ውስጥ 40 በመቶ ያህሉ ወጣቶች ናቸው ብሏል፡፡
32 ሺህ 500 ታዛቢዎችን ማሰማራቱንና 20 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ መስራቱን አመልክቷል፡፡
ምርጫ ወጣቱ የራሱን ዕጣ በራሱ የሚወስንበት በመሆኑ ሁሉም ወጣት በነገው እለት ድምፅ እንዲሰጥ ፌዴሬሽኑ ጥሪ አቅርቧል።
በቤተልሄም መኳንንት
#ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያትመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavotes #democracy #fanatelevision
4 days ago
በድምጻችሁ ሀገር ለማሻገር ተዘጋጅታችኋ? ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰዓታት ብቻ ቀርተዋል! #ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያትመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል
#election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavotes #democracy #fanatelevision