8 months ago
ለነፍስ ይሆናችኋልና አግዙኝ!
#ደህና_ነኝ_እግዚአብሔር_ይመስገን " ሲል
ደካማነቴን የነገረኝ #ዐይኑንም_እግሩንም_ያጣው የቀድሞ ሠራዊት መኮንን ሻለቃ አለሙ በዳሳ!
የራዲዮ አፍቃሪ ነው። ራዲዮ ያዳምጣል፣ በአቅሙ ያህልም ይሳተፋል። በተለይ የግጥም ጨዋታችን ላይ ሳያሰልስ ይጫወታል። ከዚህ ባለፈ ፕሮግራሙን ጨርሸ ስወጣ ሁሌም ከሚደርሱኝ ጥሪዎች አንዱ የሻለቃ አለሙ በዳሳ ነው!
ባለፈው ማክሰኞም ደውሎልኝ እንደሁሌውም የፕሮግራማችንን ጥሩነት አድንቆና መርቆኝ ከመሰነባበታችን በፊት፤
#አንተስ_እንዴት_ሰንብተሃል ? አልኩት። #ደህናነኝ_እግዚአብሔር_ይመስገን " አለኝ።
"አይዞህ" ብዬው ስልኩን ከመዝጋቴ ውስጤ በከፍተኛ ማዕበል ተናወጠ!
እናም
"ደህና ነኝ! እግዚአብሔር ይመስገን" ያለበት ድምፁ ጆሮዪ ውስጥ አስተጋባ!
ደርዘን አልኩት ረዳቴን "ሰማሃው?" አልኩት! የምናወራው በመኪናዪ ስፒከር ስለነበር የተባባልነውን ሁሉ ሰምቷል።
ሁለት ዐይኖቹን ያጣው፣ በስኳር ህመም ምክንያት እግሩ የተቆረጠውና በምስሉ ላይ እንደሚታዪው ሌላም ሌላም ተደራራቢ የጤና ችግር ያለበት ይህ ረዳት ዐልባ ሰው፤
"ደህና ነኝ! እግዚአብሔር ይመስገን" አለኝ!
ባለፈው ሳምንት እኔ የወቅቱ ጉንፋን ጥሎኝ ምን ያህል እንደተነጫነጭኩ አስታወስኩ!
እና ሻለቃ አለሙም ይህንን ሁሉ አበሳ ተሸክሞ "ደህና ነኝ!" በማለት እኔ ምን ያህል ደካማ እንደሆንኩ ነገረኝ! እነሆ ድምፁ እስከ አሁን ውስጤን ያምሰዋል!
#ደህና_ነኝ ! #እግዚአብሔር_ይመስገን
ምን ያህል ጽናት ይሆን እንዲህ የሚያሰኘው!!
ለነፍስ ያላችሁ እባካችሁ ይህንን ምስኪን ቤተሰብ ትጎብኟቸው ዘንድ እለምናችኋለሁ!!
የሻለቃ አለሙ ስልክ +251977017627 ነው!
እኒህን የሀገር ባለውለታና ጽኑ መኮንን ማገዝ የምትፈልጉ
በሻለቃ አለሙ በዳሳና በባለቤቱ ወ/ሮ ዘነቡ ስም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጋራ ሂሳብ ቁጥራቸው፤
1000003617835
ALEMU OR ZENEBU
ይህንን የምታደርጉ ሁሉ ስለእኔ ብላችሁ የምታደርጉት ነውና የማይረሳ ውለታችሁ አለብኝ!!
ስለቸርነታችሁ ሁሉ እግዚአብሔር ይስጥልኝ!
#መልእክቱን_በማጋራት_ለብዙዎች_እንዲደርስ_ያድርጉልን !
Via Tesfaye Mamo
#ደህና_ነኝ_እግዚአብሔር_ይመስገን " ሲል
ደካማነቴን የነገረኝ #ዐይኑንም_እግሩንም_ያጣው የቀድሞ ሠራዊት መኮንን ሻለቃ አለሙ በዳሳ!
የራዲዮ አፍቃሪ ነው። ራዲዮ ያዳምጣል፣ በአቅሙ ያህልም ይሳተፋል። በተለይ የግጥም ጨዋታችን ላይ ሳያሰልስ ይጫወታል። ከዚህ ባለፈ ፕሮግራሙን ጨርሸ ስወጣ ሁሌም ከሚደርሱኝ ጥሪዎች አንዱ የሻለቃ አለሙ በዳሳ ነው!
ባለፈው ማክሰኞም ደውሎልኝ እንደሁሌውም የፕሮግራማችንን ጥሩነት አድንቆና መርቆኝ ከመሰነባበታችን በፊት፤
#አንተስ_እንዴት_ሰንብተሃል ? አልኩት። #ደህናነኝ_እግዚአብሔር_ይመስገን " አለኝ።
"አይዞህ" ብዬው ስልኩን ከመዝጋቴ ውስጤ በከፍተኛ ማዕበል ተናወጠ!
እናም
"ደህና ነኝ! እግዚአብሔር ይመስገን" ያለበት ድምፁ ጆሮዪ ውስጥ አስተጋባ!
ደርዘን አልኩት ረዳቴን "ሰማሃው?" አልኩት! የምናወራው በመኪናዪ ስፒከር ስለነበር የተባባልነውን ሁሉ ሰምቷል።
ሁለት ዐይኖቹን ያጣው፣ በስኳር ህመም ምክንያት እግሩ የተቆረጠውና በምስሉ ላይ እንደሚታዪው ሌላም ሌላም ተደራራቢ የጤና ችግር ያለበት ይህ ረዳት ዐልባ ሰው፤
"ደህና ነኝ! እግዚአብሔር ይመስገን" አለኝ!
ባለፈው ሳምንት እኔ የወቅቱ ጉንፋን ጥሎኝ ምን ያህል እንደተነጫነጭኩ አስታወስኩ!
እና ሻለቃ አለሙም ይህንን ሁሉ አበሳ ተሸክሞ "ደህና ነኝ!" በማለት እኔ ምን ያህል ደካማ እንደሆንኩ ነገረኝ! እነሆ ድምፁ እስከ አሁን ውስጤን ያምሰዋል!
#ደህና_ነኝ ! #እግዚአብሔር_ይመስገን
ምን ያህል ጽናት ይሆን እንዲህ የሚያሰኘው!!
ለነፍስ ያላችሁ እባካችሁ ይህንን ምስኪን ቤተሰብ ትጎብኟቸው ዘንድ እለምናችኋለሁ!!
የሻለቃ አለሙ ስልክ +251977017627 ነው!
እኒህን የሀገር ባለውለታና ጽኑ መኮንን ማገዝ የምትፈልጉ
በሻለቃ አለሙ በዳሳና በባለቤቱ ወ/ሮ ዘነቡ ስም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጋራ ሂሳብ ቁጥራቸው፤
1000003617835
ALEMU OR ZENEBU
ይህንን የምታደርጉ ሁሉ ስለእኔ ብላችሁ የምታደርጉት ነውና የማይረሳ ውለታችሁ አለብኝ!!
ስለቸርነታችሁ ሁሉ እግዚአብሔር ይስጥልኝ!
#መልእክቱን_በማጋራት_ለብዙዎች_እንዲደርስ_ያድርጉልን !
Via Tesfaye Mamo
Comments