1 day ago
ዛሬ ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን በተገኙበት በአዲስ አበባ ከተካሔደው መርሐ-ግብር በተጨማሪ፣ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ ከተሞች “ለአረንጓዴ ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላ አከናውነናል!
የአረንጓዴ ኦፕሬተርነት ጉዟችንን በማጠናከር በዛሬው ዕለት ብቻ በሀገር አቀፍ ደረጃ 250 ሺህ ችግኞችን መትከል የቻልን ሲሆን፣ በዚህም አረንጓዴ አሻራችንን በመላ ሀገሪቱ አሳርፈናል።
በክልሎች የምትገኙ የኩባንያችን ቤተሰቦች፣ አጋሮቻችን እና የመትከያ ቦታ በማመቻቸት አብራችሁን ለሠራችሁ አካላት በሙሉ የከበረ ምስጋናችንን እናቀርባለን!
ለበለጠ፡ https://bit.ly/4xhlXxF
#አረንጓዴኢትዮጵያ #greenethiopia
#ethiotelecom #telebirr #zemengebeya #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
የአረንጓዴ ኦፕሬተርነት ጉዟችንን በማጠናከር በዛሬው ዕለት ብቻ በሀገር አቀፍ ደረጃ 250 ሺህ ችግኞችን መትከል የቻልን ሲሆን፣ በዚህም አረንጓዴ አሻራችንን በመላ ሀገሪቱ አሳርፈናል።
በክልሎች የምትገኙ የኩባንያችን ቤተሰቦች፣ አጋሮቻችን እና የመትከያ ቦታ በማመቻቸት አብራችሁን ለሠራችሁ አካላት በሙሉ የከበረ ምስጋናችንን እናቀርባለን!
ለበለጠ፡ https://bit.ly/4xhlXxF
#አረንጓዴኢትዮጵያ #greenethiopia
#ethiotelecom #telebirr #zemengebeya #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
Comments