2 months ago
የአፍሪካ ድምፅ በቻይና
የሕግ ባለሙያው ቴዎድሮስ ጌታቸው በባዎ (BOAO) ፎረም
#ethiopia | ኢትዮጵያዊው ዓለም አቀፍ የህግ ባለሙያና አማካሪ ቴዎድሮስ ጌታቸው (TP)፣ አፍሪካን ወክለው በቻይና ሄይናን ግዛት በተካሄደውና 25ኛ ዓመቱን ባከበረው ታላቁ የኢንቨስትመንት ፎረም (Boao Forum) ላይ የጥናት ጽሁፋቸውን አቅርበዋል።
ታሪካዊ ውክልና
በአህጉር ደረጃ ተመርጠው በ"Rule of Law" ፓነል ላይ ከአውሮፓና እስያ ታዋቂ መሪዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።
አብረውት የተሳተፉ ታዋቂ ሰዎች
የቀድሞው የስሎቬንያ ፕሬዝዳንት ዳኒሎ ቱርክ፣ የዓለም አቀፉ ሜዲዬሽን ተቋም (IOMed) ዋና ፀሃፊ ቴሬሳ ቼንግ እና የBRILSA ፕሬዝዳንት ዋንግ ጁፌንግ።
ትኩረት ያደረጉባቸው ነጥቦች
የኢትዮጵያና የአፍሪካ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት (FDI) ዕድሎች፣ የድንበር ተሻጋሪ ንግድ ፈተናዎች፣ እና የነፃ ንግድ ቀጠናዎች አስፈላጊነት።
ተሳታፊዎች
የሲንጋፖር፣ አዘርባጃን፣ ስሪላንካና ካዛኪስታን መሪዎችን ጨምሮ ከ60 ሀገራት የተወከሉ 2,000 ልዑካን።
"multilateral cooperation እና Rule of Law ለዓለማችን ወቅታዊ ፈተናዎች ቁልፍ መፍትሄዎች ናቸው!" — ቴዎድሮስ ጌታቸው
#getu #lawandinvestment #internationaltrade #boaoforum #ethiopia #africarising #legalexcellence #hainan #china #tewodrosgetachew #ኢትዮጵያ #ንግድ #ህግ #ባዎፎረም #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የሕግ ባለሙያው ቴዎድሮስ ጌታቸው በባዎ (BOAO) ፎረም
#ethiopia | ኢትዮጵያዊው ዓለም አቀፍ የህግ ባለሙያና አማካሪ ቴዎድሮስ ጌታቸው (TP)፣ አፍሪካን ወክለው በቻይና ሄይናን ግዛት በተካሄደውና 25ኛ ዓመቱን ባከበረው ታላቁ የኢንቨስትመንት ፎረም (Boao Forum) ላይ የጥናት ጽሁፋቸውን አቅርበዋል።
ታሪካዊ ውክልና
በአህጉር ደረጃ ተመርጠው በ"Rule of Law" ፓነል ላይ ከአውሮፓና እስያ ታዋቂ መሪዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።
አብረውት የተሳተፉ ታዋቂ ሰዎች
የቀድሞው የስሎቬንያ ፕሬዝዳንት ዳኒሎ ቱርክ፣ የዓለም አቀፉ ሜዲዬሽን ተቋም (IOMed) ዋና ፀሃፊ ቴሬሳ ቼንግ እና የBRILSA ፕሬዝዳንት ዋንግ ጁፌንግ።
ትኩረት ያደረጉባቸው ነጥቦች
የኢትዮጵያና የአፍሪካ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት (FDI) ዕድሎች፣ የድንበር ተሻጋሪ ንግድ ፈተናዎች፣ እና የነፃ ንግድ ቀጠናዎች አስፈላጊነት።
ተሳታፊዎች
የሲንጋፖር፣ አዘርባጃን፣ ስሪላንካና ካዛኪስታን መሪዎችን ጨምሮ ከ60 ሀገራት የተወከሉ 2,000 ልዑካን።
"multilateral cooperation እና Rule of Law ለዓለማችን ወቅታዊ ፈተናዎች ቁልፍ መፍትሄዎች ናቸው!" — ቴዎድሮስ ጌታቸው
#getu #lawandinvestment #internationaltrade #boaoforum #ethiopia #africarising #legalexcellence #hainan #china #tewodrosgetachew #ኢትዮጵያ #ንግድ #ህግ #ባዎፎረም #ጌጡተመስገን #getutemesgen