1 month ago
የመጽሐፍ ምረቃ ጥሪ
የደራሲ ማቴዎስ ገና (ዶ/ር) አዲስ መጽሐፍ ለምረቃ በቅቷል።
መጽሐፉ ለዘላቂ የፖለቲካ መረጋጋት እና ለማኅበራዊ ህይወት መሻሻል ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል።
የመጽሐፉ ርዕስ
"በረከት እና 'ርገማን በአንድ ብዕር ሲፈተሹ!!
የምረቃው መርሃ-ግብር
ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም.
ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 6፡30
(በኢትዮጵያ አቆጣጠር)
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር
ለዘላቂ የፖለቲካ መረጋጋት እና ለማህበራዊ ሕይወት መሻሻል!!
ሁላችሁም በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ እንድትታደሙ ጥሪ ቀርቧል።
ለምረቃው የቀረው 7 ቀናት ብቻ ነው!
#newbook #booklaunch #ethiopia #addisababa #የመጽሐፍምረቃ #ብሔራዊቴአትር #ማቴዎስጌታቸው #በረከትናርገማን
የደራሲ ማቴዎስ ገና (ዶ/ር) አዲስ መጽሐፍ ለምረቃ በቅቷል።
መጽሐፉ ለዘላቂ የፖለቲካ መረጋጋት እና ለማኅበራዊ ህይወት መሻሻል ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል።
የመጽሐፉ ርዕስ
"በረከት እና 'ርገማን በአንድ ብዕር ሲፈተሹ!!
የምረቃው መርሃ-ግብር
ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም.
ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 6፡30
(በኢትዮጵያ አቆጣጠር)
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር
ለዘላቂ የፖለቲካ መረጋጋት እና ለማህበራዊ ሕይወት መሻሻል!!
ሁላችሁም በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ እንድትታደሙ ጥሪ ቀርቧል።
ለምረቃው የቀረው 7 ቀናት ብቻ ነው!
#newbook #booklaunch #ethiopia #addisababa #የመጽሐፍምረቃ #ብሔራዊቴአትር #ማቴዎስጌታቸው #በረከትናርገማን
Comments