1 month ago
በጣም የሚያምር ፎቶ💙 እንደዚህ ሰው በህይወት እያለ ሲከበር እና ሲወደድ ደስ ይላል
ተዋናይ ዳንኤል አሸናፊ ( ዳኒ ፂሞ ) #በሰይፉ_ሾው
★ ከፊልምና ቴአትር ስራ በቃኝ ብዬ የተውኩት
ስለራበኝ ነው።
★ #ልጄስ ተከታታይ ድራማ በአለም አቀፍ ደረጃ
ታጭቶ ተሸልሟል።
★ ጀርባዬን ከ20 ዓመት በፊት ሰርጀሪ ተሰርቼው
የህክምና ስህተት ተፈፅሞብኛል።
★ ሰርጀሪውን አበላሽተው ስለሰሩኝ ቤት ከተቀመጥኩኝ
1 ዓመት ከ10 ወር ሆነኝ። አንድ ቴአትር ግን
ማስታገሻ እየወሰድኩኝ ነው የምሰራው።
★ ከህንድ የመጡ ሀኪሞች እኛ ጋር ና እንሰራሃለን
ብለውኛል።
★ ወታደር ቤት ገብቼ ሳይመቸኝ ወጣሁ። ከወታደር
ቤት ወጥቼ ወደትውልድ ሀገሬ ጅማ ድረስ
በእግሬ ተጉዣለሁ።
★ ቴአትር መስራት የጀመርኩት ጅማ ውስጥ
የምናገለግልበት ቤ/ክርስቲያን ነው።
★ ከዚህ በፊት ብየዳ ፣ ሸክም ( ወዛደርነት ) እና
የመንገድ አስፓልት ስራ ሰርቻለሁ።
★ በዚህ ሙያ ስትኖር ይከብድሃል።
★ የእኛ ስራ መድረክ ላይ ተጨብጭቦልህ በእግርህ
ወደ ቤትህ ትገባለህ።
★ ከጀርባ ህመሜ ጋር ተያይዞ በታክሲ መሄድ
አልችልም። በራይድ እየተመላለስኩኝ ነው
የምሰራው።
★ እንኳን ሰራሁት ብዬ የምኮራበት ስራ
ልጄስ ተከታታይ ድራማ ነው።
★ ከቴአትር እጅግ ወድጄው የሰራሁት ደግሞ
ሲራኖ ቴአትር ነው።
★ ከ10 በላይ ቴአትር ሰርቻለሁ። ፊልሞች
ደግሞ ወደ 20 ገደማ ሰርቻለሁ።
★ እኔ እስካሁን አልሰራሁም ወይ እንድል ያደረገኝ
ልጄስ ድራማ ነው።
አርቲስት ሚኪያስ መሐመድ ለዳኒ ፂሞ
100,000.00 ( መቶ ሺህ ብር ) ሰጥቶታል።
ሚኪ ባለታክሲው ይመችህ ✌
በተለያዩ የትወና ጥበቡ ያስደመመን
ተዋናይ ዳንኤል አሸናፊ ( ዳኒ ፂሞን ) ለመርዳት
የምትፈልጉ ፦
1000343965037
CBE
ዳንኤል አሸናፊ
Share ሼር በማድረግም ምርጡን ተዋናይ
ሰው እንዲያግዘው እናድርግ 🙏
Dani Tsimo
ተዋናይ ዳኒኤል አሸናፊ ፦ ለሰጠኸን ምርጥ ስራዎች
እናመሰግናን። ከህመምህ አገግመህ ወደሙሉ ጤንነትህ
እንድትመለስ ፈጣሪ ይርዳህ !
ዘሪሁን ተዝናኑ ከፃፈው ላይ የተወሰድ
ተዋናይ ዳንኤል አሸናፊ ( ዳኒ ፂሞ ) #በሰይፉ_ሾው
★ ከፊልምና ቴአትር ስራ በቃኝ ብዬ የተውኩት
ስለራበኝ ነው።
★ #ልጄስ ተከታታይ ድራማ በአለም አቀፍ ደረጃ
ታጭቶ ተሸልሟል።
★ ጀርባዬን ከ20 ዓመት በፊት ሰርጀሪ ተሰርቼው
የህክምና ስህተት ተፈፅሞብኛል።
★ ሰርጀሪውን አበላሽተው ስለሰሩኝ ቤት ከተቀመጥኩኝ
1 ዓመት ከ10 ወር ሆነኝ። አንድ ቴአትር ግን
ማስታገሻ እየወሰድኩኝ ነው የምሰራው።
★ ከህንድ የመጡ ሀኪሞች እኛ ጋር ና እንሰራሃለን
ብለውኛል።
★ ወታደር ቤት ገብቼ ሳይመቸኝ ወጣሁ። ከወታደር
ቤት ወጥቼ ወደትውልድ ሀገሬ ጅማ ድረስ
በእግሬ ተጉዣለሁ።
★ ቴአትር መስራት የጀመርኩት ጅማ ውስጥ
የምናገለግልበት ቤ/ክርስቲያን ነው።
★ ከዚህ በፊት ብየዳ ፣ ሸክም ( ወዛደርነት ) እና
የመንገድ አስፓልት ስራ ሰርቻለሁ።
★ በዚህ ሙያ ስትኖር ይከብድሃል።
★ የእኛ ስራ መድረክ ላይ ተጨብጭቦልህ በእግርህ
ወደ ቤትህ ትገባለህ።
★ ከጀርባ ህመሜ ጋር ተያይዞ በታክሲ መሄድ
አልችልም። በራይድ እየተመላለስኩኝ ነው
የምሰራው።
★ እንኳን ሰራሁት ብዬ የምኮራበት ስራ
ልጄስ ተከታታይ ድራማ ነው።
★ ከቴአትር እጅግ ወድጄው የሰራሁት ደግሞ
ሲራኖ ቴአትር ነው።
★ ከ10 በላይ ቴአትር ሰርቻለሁ። ፊልሞች
ደግሞ ወደ 20 ገደማ ሰርቻለሁ።
★ እኔ እስካሁን አልሰራሁም ወይ እንድል ያደረገኝ
ልጄስ ድራማ ነው።
አርቲስት ሚኪያስ መሐመድ ለዳኒ ፂሞ
100,000.00 ( መቶ ሺህ ብር ) ሰጥቶታል።
ሚኪ ባለታክሲው ይመችህ ✌
በተለያዩ የትወና ጥበቡ ያስደመመን
ተዋናይ ዳንኤል አሸናፊ ( ዳኒ ፂሞን ) ለመርዳት
የምትፈልጉ ፦
1000343965037
CBE
ዳንኤል አሸናፊ
Share ሼር በማድረግም ምርጡን ተዋናይ
ሰው እንዲያግዘው እናድርግ 🙏
Dani Tsimo
ተዋናይ ዳኒኤል አሸናፊ ፦ ለሰጠኸን ምርጥ ስራዎች
እናመሰግናን። ከህመምህ አገግመህ ወደሙሉ ጤንነትህ
እንድትመለስ ፈጣሪ ይርዳህ !
ዘሪሁን ተዝናኑ ከፃፈው ላይ የተወሰድ
1 month ago
በጣም የሚያምር ፎቶ💙 እንደዚህ ሰው በህይወት እያለ ሲከበር እና ሲወደድ ደስ ይላል
ተዋናይ ዳንኤል አሸናፊ ( ዳኒ ፂሞ ) #በሰይፉ_ሾው
★ ከፊልምና ቴአትር ስራ በቃኝ ብዬ የተውኩት
ስለራበኝ ነው።
★ #ልጄስ ተከታታይ ድራማ በአለም አቀፍ ደረጃ
ታጭቶ ተሸልሟል።
★ ጀርባዬን ከ20 ዓመት በፊት ሰርጀሪ ተሰርቼው
የህክምና ስህተት ተፈፅሞብኛል።
★ ሰርጀሪውን አበላሽተው ስለሰሩኝ ቤት ከተቀመጥኩኝ
1 ዓመት ከ10 ወር ሆነኝ። አንድ ቴአትር ግን
ማስታገሻ እየወሰድኩኝ ነው የምሰራው።
★ ከህንድ የመጡ ሀኪሞች እኛ ጋር ና እንሰራሃለን
ብለውኛል።
★ ወታደር ቤት ገብቼ ሳይመቸኝ ወጣሁ። ከወታደር
ቤት ወጥቼ ወደትውልድ ሀገሬ ጅማ ድረስ
በእግሬ ተጉዣለሁ።
★ ቴአትር መስራት የጀመርኩት ጅማ ውስጥ
የምናገለግልበት ቤ/ክርስቲያን ነው።
★ ከዚህ በፊት ብየዳ ፣ ሸክም ( ወዛደርነት ) እና
የመንገድ አስፓልት ስራ ሰርቻለሁ።
★ በዚህ ሙያ ስትኖር ይከብድሃል።
★ የእኛ ስራ መድረክ ላይ ተጨብጭቦልህ በእግርህ
ወደ ቤትህ ትገባለህ።
★ ከጀርባ ህመሜ ጋር ተያይዞ በታክሲ መሄድ
አልችልም። በራይድ እየተመላለስኩኝ ነው
የምሰራው።
★ እንኳን ሰራሁት ብዬ የምኮራበት ስራ
ልጄስ ተከታታይ ድራማ ነው።
★ ከቴአትር እጅግ ወድጄው የሰራሁት ደግሞ
ሲራኖ ቴአትር ነው።
★ ከ10 በላይ ቴአትር ሰርቻለሁ። ፊልሞች
ደግሞ ወደ 20 ገደማ ሰርቻለሁ።
★ እኔ እስካሁን አልሰራሁም ወይ እንድል ያደረገኝ
ልጄስ ድራማ ነው።
አርቲስት ሚኪያስ መሐመድ ለዳኒ ፂሞ
100,000.00 ( መቶ ሺህ ብር ) ሰጥቶታል።
ሚኪ ባለታክሲው ይመችህ ✌
በተለያዩ የትወና ጥበቡ ያስደመመን
ተዋናይ ዳንኤል አሸናፊ ( ዳኒ ፂሞን ) ለመርዳት
የምትፈልጉ ፦
1000343965037
CBE
ዳንኤል አሸናፊ
Share ሼር በማድረግም ምርጡን ተዋናይ
ሰው እንዲያግዘው እናድርግ 🙏
Dani Tsimo
ተዋናይ ዳኒኤል አሸናፊ ፦ ለሰጠኸን ምርጥ ስራዎች
እናመሰግናለን። ከህመምህ አገግመህ ወደሙሉ ጤንነትህ
እንድትመለስ ፈጣሪ ይርዳህ !
ዘሪሁን ተዝናኑ ከፃፈው ላይ የተወሰደ
Zerihun Teznanu
ተዋናይ ዳንኤል አሸናፊ ( ዳኒ ፂሞ ) #በሰይፉ_ሾው
★ ከፊልምና ቴአትር ስራ በቃኝ ብዬ የተውኩት
ስለራበኝ ነው።
★ #ልጄስ ተከታታይ ድራማ በአለም አቀፍ ደረጃ
ታጭቶ ተሸልሟል።
★ ጀርባዬን ከ20 ዓመት በፊት ሰርጀሪ ተሰርቼው
የህክምና ስህተት ተፈፅሞብኛል።
★ ሰርጀሪውን አበላሽተው ስለሰሩኝ ቤት ከተቀመጥኩኝ
1 ዓመት ከ10 ወር ሆነኝ። አንድ ቴአትር ግን
ማስታገሻ እየወሰድኩኝ ነው የምሰራው።
★ ከህንድ የመጡ ሀኪሞች እኛ ጋር ና እንሰራሃለን
ብለውኛል።
★ ወታደር ቤት ገብቼ ሳይመቸኝ ወጣሁ። ከወታደር
ቤት ወጥቼ ወደትውልድ ሀገሬ ጅማ ድረስ
በእግሬ ተጉዣለሁ።
★ ቴአትር መስራት የጀመርኩት ጅማ ውስጥ
የምናገለግልበት ቤ/ክርስቲያን ነው።
★ ከዚህ በፊት ብየዳ ፣ ሸክም ( ወዛደርነት ) እና
የመንገድ አስፓልት ስራ ሰርቻለሁ።
★ በዚህ ሙያ ስትኖር ይከብድሃል።
★ የእኛ ስራ መድረክ ላይ ተጨብጭቦልህ በእግርህ
ወደ ቤትህ ትገባለህ።
★ ከጀርባ ህመሜ ጋር ተያይዞ በታክሲ መሄድ
አልችልም። በራይድ እየተመላለስኩኝ ነው
የምሰራው።
★ እንኳን ሰራሁት ብዬ የምኮራበት ስራ
ልጄስ ተከታታይ ድራማ ነው።
★ ከቴአትር እጅግ ወድጄው የሰራሁት ደግሞ
ሲራኖ ቴአትር ነው።
★ ከ10 በላይ ቴአትር ሰርቻለሁ። ፊልሞች
ደግሞ ወደ 20 ገደማ ሰርቻለሁ።
★ እኔ እስካሁን አልሰራሁም ወይ እንድል ያደረገኝ
ልጄስ ድራማ ነው።
አርቲስት ሚኪያስ መሐመድ ለዳኒ ፂሞ
100,000.00 ( መቶ ሺህ ብር ) ሰጥቶታል።
ሚኪ ባለታክሲው ይመችህ ✌
በተለያዩ የትወና ጥበቡ ያስደመመን
ተዋናይ ዳንኤል አሸናፊ ( ዳኒ ፂሞን ) ለመርዳት
የምትፈልጉ ፦
1000343965037
CBE
ዳንኤል አሸናፊ
Share ሼር በማድረግም ምርጡን ተዋናይ
ሰው እንዲያግዘው እናድርግ 🙏
Dani Tsimo
ተዋናይ ዳኒኤል አሸናፊ ፦ ለሰጠኸን ምርጥ ስራዎች
እናመሰግናለን። ከህመምህ አገግመህ ወደሙሉ ጤንነትህ
እንድትመለስ ፈጣሪ ይርዳህ !
ዘሪሁን ተዝናኑ ከፃፈው ላይ የተወሰደ
Zerihun Teznanu
10 months ago
የኢትዮጵያን ሲኒማ ያስመሰገነው
ሲኒማቶግራፈር እና ፕሮዲዪሰር ታምራት መኮንን
(ያሬድ ሹመቴ)
~ ኢትዮጵያዊው "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም የአፍሪካ ብቸኛው እጩ እና አሸናፊ ሆኗል!
~ እንዴት አንድ ፊልም ከ11 ዓመታት በላይ ልፋት ሊጠይቅ ይችላል?
#ethiopia | ታምራት መኮንን ተወልዶ ያደገው በባህርዳር ከተማ ነው። ከልጅነቱ ጀምሮ ለሲኒማ ከነበረው ጥልቅ ፍቅር የተነሳ በፎቶግራፍ አንሺነት የምስል ነገራ ሙያን ተቀላቀለ።
አዲስ አበባ በገባ በጥቂት ዓመታት ውስጥ ስመ ጥር ሲኒማቶግራፈር እና ዳይሬክተር ኦፎ ፎቶግራፊ በመኾን ከፍተኛ ተወዳጅነትን ማትረፍ በቻሉ ፊልሞች ውስጥ እጁን ማሳረፍ ችሏል።
ለ አብነት ያህልም "አሸንጌ" ፤ "ቀይ ስህተት" እና የበርካታ ተመልካቾችን ቀልብ ለዓመታት መግዛት የቻለው "ስርየት" የተሰኘው ፊልም ከስራዎቹ መሐል ተጠቃሽ ናቸው።
ታምራት መኮንን አሜሪን አገር ኒውዮርክ ከተማ በሚገኘው ኒውዮርክ ፊልም አካዳሚ የሲኒማቶግራፈርነት ትምህርቱን ተከታትሎ በከፍተኛ ውጤት ለመመረቅ በቅቷል።
ለትምህርት በሄደበት አጋጣሚም ከእውቅ ፕሮዲዪሰሮች ጋር ተገናኝቶ እዚያው አሜሪካ ውስጥ ሲኒማቶግራፈር በመኾን ከተወሰኑ ኢንዲፔንደንት ፊልም ሰሪዎች ጋር እና Styles P ከተባለ ከተባለ አሜሪካዊ ዕውቅ ራፐር ጋር የሙዚቃ ቪዲዮ እስከ መስራት ደርሷል።
ታምራት በዓለም አቀፍ መድረክ አገሩን የሚያስጠራ ፊልም ለመስራት አቅዶ ወደ አገሩ በተመለሰ ማግስት የቤተሰቦቹን እና የቅርብ ወዳጆቹን አቅም አሰባስቦ "የደሴቷ ጠባቂ" የተሰኘ ፊልም ፕሮዲዪስ ለማድረግ ተነሳ።
ከ11 ዓመታት በፊት በአገር ውስጥ አቅም ከዚህ ቀደም ባልተደፈረ መልኩ በ5k የጥራት ደረጃ ቀረጻ ለማካሄድ መሳሪያዎችን እና ሙያተኞችን ማሰባሰብ ጀመረ።
የቅርብ ወዳጆቹ ዝነኛዋ ተዋናይት ረቂቅ ተሾመ እና ዝነኛው የፊልም ዳይሬክተር ሰውመኾን ይስማው "የደሴቷ ጠባቂ" የተሰኘውን ፊልም ወጥ ድርሰት ጻፉ። እውቁ አርቲስት ተስፋዬ ወንድማገኝ በፕሮዳክሽን ዲዛይነርነት ቡድኑን ተቀላቀለ። በሰውመኾን ይስማው የዝግጅት መሪነት ታምራትን የተከተሉ ሙያተኞች በጥቂት በጀት ግዙፍ ህልም የያዘውን ፊልም ለማምረት ወደ ባህርዳር አቀኑ።
በደምስ አያሌም ተዋንያን መልማይነት፤ አንተነህ አስረስ ፣ ሚካኤል ሚልዮን ፣ ፍቅረየሱስ ዘውዴ ፣ ሃና ፀጋው ፣ ፍሬሕይወት ገረመው ፣ አቢቹ እና ሌሎችም በርካታ ተወዳጅ እና እውቅ ተዋንያን በታምራት መኮንን ሲኒማቶግራፈርነት እና ፕሮዲዩሰርነት "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም ለመስራት ከዛሬ 11 ዓመት በፊት የባህርዳር ከተማን፣ የዘጌ ደሴትን እና ሰከላን ቤታቸው አድርገው ለወራት ከረሙ።
መቼቱን በአብዮቱ ዘመን ያደረገው "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም በከፍተኛ የጥራት ደረጃ እና ጥበባዊ አቅም ከወራት ትግል በኋላ ቀረጻው ቢጠናቀቅም፤ ሙሉ ፊልሙን በታለመው አቅም አጠናቆ ወደ ተመልካች ለማድረስ ግን ለፍጻሜ የሚያበቃውን በጀት ማግኘት የማይታሰብ ሆነ። ቀሪ የፖስት ፕሮዳክሽን ስራዎችን ከአገር ውጪ ለመጨረስ የሚጠይቀው የበጀት መጠን በአንጻራዊነት በአገር ውስጥ አንድ ፊልም ሰርቶ ለመጨረስ የሚያስፈልግውን ያህል ነበር።
የበጀት ምንጮችን ሲያፈላልግ የቆየው ፕሮዲውሰሩ ታምራት መኮንን፤ ለጊዜውም ቢሆን መፍትሄ ሆኖ ያገኘው በአገር ውስጥ የሚገኙ የንግድ ተቋማትን ማስታወቂያዎች በመስራት ከእነሱ የሚያገኘውን ክፍያ ስራው ላይ ማዋል ነበር።
በዚህም ሰበብ የሃበሻ ቢራ፣ የአዋሽ እና ዳሽን ባንክ፣ የፔፕሲ፣ የኩል ውሃ፣ የአንበሳ ጫማ እና የድል ቀለምን ማስታወቂያዎች ሰርቷል። ታምራት ከእነዚህ ተቋማት ያገኘውን ክፍያ ወደ ሌላ ዘርፍ ከማዋል ይልቅ የፊልሙን ወጪዎች እየደጎመ ለዓመታት መታገልን መረጠ።
በዚህ መሐል ጀርመን አገር ሃምቡርግ ከተማ ውስጥ የሚገኝ በጅምር ላይ ያሉ ፊልሞችን በፌስቲቫሉ ላይ ለሙያተኞች አቅርቦ አሸናፊ ለሚሆን ፊልም የፍጻሜ በጀት ግራንት የሚያደርግ ፌስቲቫል የሚካሄድ መኾኑ ከአንድ ባለሙያ ሰማ።
ይህን ጊዜ ታምራት ተስፈኛ በመኾን ፊልሙን ፌስቲቫሉ ላይ ለማቅረብ የሚያስችል ዝግጅት አድርጎ ቅጂውን እንደያዘ ያልጠበቀውን መርዶ ሰማ። ፊልሙን የማስገቢያ ጊዜ ከአንድ ቀን በፊት አልፎበት ነበር።
በዚህ ጊዜ ይህንን ፌስቲቫል የጠቆመው የ"ልጄስ" ፊልም ደራሲ እና ዳይሬክተር ሰማኝጌታ አይችሉህም የደረሰለት።
ሰማኝጌታ በግሉ ባደረገው ንግግር የፌስቲቫሉን አዘጋጆች ቀኑ ያለፈበት ቢሆን እንኳ የምስሉን ይዘት ተመልክተው እንዲወስኑ አግባባቸው። ፈቃዳቸውንም ሰጡ። የፊልሙ ቅንጭብ ተልኮላቸውም ዐዩት። በፌስቲቫሉ ላይ እንዲቀርብም በይፋ ወሰኑ።
ታምራት መኮንን ለ11 ዓመታት ያህል የታገለበትን ፊልም ይዞ ወደ ሃምቡርግ አቀና።
ቅድመ ልየታውን አልፈው ከመላው ዓለም ከተሰባሰቡ 28 አገራት ጋር "የደሴቷ ጠባቂ" አፍሪካን የወከለ ብቸኛ የኢትዮጵያ ፊልም ሆኖ ቀረበ።
"ሰኞ ዕለት የሌሎች አገራት ሙያተኞች ፊልማቸውን እያቀረቡ በዳኞቹ ፊት ቆመው ፒች (ገለጻዊ ሙግት) ሲያደርጉ የምገባበት ጠፋኝ..." ይላል ታምራት የገጠመውን ጭንቀት ሲያስረዳ።
"... ከኖርዌይ፣ ከብራዚል፣ ከአሜሪካ፣ ከፈረንሳይ፣ ከፔሩ፣ ከግሪክ እና ከሌሎች መሰል አገራት ከፍተኛ ጥበባዊ ደረጃ ያላቸው ፊልሞቻቸውን በዳኞች ፊት እያቀረቡ የእያንዳንዱ አገራት የባህል ሚንስቴር እና የፊልም ፈንድ አድራጊ ተቋማት በስራዎቻቸው እምነት አድሮባቸው ስላደረጉላቸው በጀት ድጋፍ በኩራት ሲናገሩ፦ እኔ ምን መናገር እንዳለብኝ ግራ በመጋባት ፈዝዤ ቀረሁ...
... በዓለም አቀፍ መድረክ የሚቀርቡ ፊልሞች ከፊልም ሰሪው በላይ የሚወክሉት አገራቸውን በመኾኑ 'አገሬ አልወከለችኝም። ያገኘሁትም ምንም ድጋፍ የለም' ብሎ መናገር የሚያመጣው ትርጉሙ ምን እንደሆነ ግራ አጋባኝ...
... በማግስቱ ማክሰኞ ፊልሜን አቅርቤ ከዳኞች የሚቀርቡልኝን ጥያቄዎች ለመመለስ መድረኩ ላይ ስቆም ስለምናገረውን ነገር እርግጠኛ አልነበርኩም። ሆኖም ሃቁን ተናገርኩ። ፊልሙን የሰራሁት በቤተሰቦቼ መጠነኛ እገዛ በጓደኞቼ ከፍተኛ ርብርብ እና ማስታወቂያ እየሰራን ባገኘነው ገንዘብ ብቻ መኾኑን ተናገርኩ።
... ዳኞቹ ፊልማችንን ካዩ እና የኔን ገለጻ ካደመጡ በኋላ "The Father of African Cinema" ተብሎ የሚጠራውን ኦስማን ሲንቤንን በስም እየጠሩ፤ የሰራነውን ፊልም የደረጃ ከፍታ በአቻ ንጽጽሮሽ እያመሰጠሩ አድናቆት እና ምስክርነታቸውን ሲሰጡ፤ የኢትዮጵያ ሲኒማ በአፍሪካ ውክልና ደረጃ ከፍ አድርገው አድናቆታቸውን ሲቸሩ፤ ይሰማኝ የነበረው ስሜት እየሆነ ያለው ነገር ምናባዊ እንጂ ዕውናዊ መኾኑን እስከ መጠራጠር በመድረስ ነበር።" ሲል ታምራት የገጠመውን ድብልቅልቅ ስሜት ያስታውሳል።
"የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም በ'ምርጥ ምስል' (Best Picture)፤ በምርጥ አጨዋወት (Best Performance) እና በምርጥ ጭብጥ (Best Theam) የፌስቲቫሉ አሸናፊ ከመኾን ባሻገር የቀረውን የፍጻሜ ስራ ሙሉ ለሙሉ እንዲያጠናቅቅ የሚያስችለውን European Work in Progress GRUVI Award አሸናፊ ሆኖ በድል ተወጥቷል።
በዚህም "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም የ30 ሺህ ዶላር (በግምት 4,345,680.00 አራት ሚልየን ገደማ) የሚያወጣ የፖስት ፕሮዳክሽን ፍጻሜ በጀት ግራንት አሸናፊ መኾን ችሏል።
ታምራት መኮንን "በቃ እዚህ ድረስ ነው የቻልኩት" ብሎ ተስፋ ሳይቆርጥ ለዓመታት ከጓደኞቹ ጋር የለፋበት ስራ "ስንነሳ ያሰብነው ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃውን ካልጠበቀ አላወጣውም!" በማለት ዛሬ ላይ ደርሶ ከእነ "ጤዛ"፤ "Lumb" ፤ እና "አትሌቱ" ፊልሞች በኋላ በታላላቅ ዓለም አቀፍ መድረኮች አገራችንን ዳግሞ የሚወክል ግዙፍ ስራ ይዞ መቅረብ የሚችልበት የተስፋ ብርሐን ወለል ብሎ ተከፍቶለታል።
በመጨረሻ የምትለው ነገር ካለህ ብዬ ጥያቄ አቅርቤለት ነበር፦
"ይሄ ፊልም ለዚህ ስኬት የበቃው፤ ይሄ ቀን እንደሚመጣ በባዶ ሜዳ በታያቸው ፊልሙ ላይ በተሳተፉ ባለራዕይ ጓደኞቼ እና መላው የፊልም ቡድን አባላት ምክንያት ነውና እንኳንም ትልቁን ራዕይ አመናችሁበት! እንኳንም ደስ ያላችሁ በልልኝ" ብሎኛል።
እኔም "የፊልም ሥራ የሚጠይቀውን ቀና ትብብር ላልነፈጉ ቅኖች፤ በድንቅ ትወናቸው ዘውትር ለሚያስደንቁን ከያንያን የአገር ልጆች፤ በድርሰት በዝግጅት እና በሁሉም የሙያ ዘርፍ ተሳትፈው ታሪክ ለሚሰሩ ብርቱ እጆች፤ እንዲሁም በግል ጥረታቸው የአገርን ክብር ዘውትር ለሚያስጠብቁ ጠቢባን ምስጋናም ደስታም ይሁን!!" ብዬ ልቋጨው።
#europeanworkinprogressgruviaward
Tamirat Mekonen
Sewmehon Yismaw Sendekie
Rekik Teshome
Tesfaye Wondmagegn
Anteneh Asres
Michael Million
Dereje Woldemariam
Yared Shumete - ያሬድ ሹመቴ
ሲኒማቶግራፈር እና ፕሮዲዪሰር ታምራት መኮንን
(ያሬድ ሹመቴ)
~ ኢትዮጵያዊው "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም የአፍሪካ ብቸኛው እጩ እና አሸናፊ ሆኗል!
~ እንዴት አንድ ፊልም ከ11 ዓመታት በላይ ልፋት ሊጠይቅ ይችላል?
#ethiopia | ታምራት መኮንን ተወልዶ ያደገው በባህርዳር ከተማ ነው። ከልጅነቱ ጀምሮ ለሲኒማ ከነበረው ጥልቅ ፍቅር የተነሳ በፎቶግራፍ አንሺነት የምስል ነገራ ሙያን ተቀላቀለ።
አዲስ አበባ በገባ በጥቂት ዓመታት ውስጥ ስመ ጥር ሲኒማቶግራፈር እና ዳይሬክተር ኦፎ ፎቶግራፊ በመኾን ከፍተኛ ተወዳጅነትን ማትረፍ በቻሉ ፊልሞች ውስጥ እጁን ማሳረፍ ችሏል።
ለ አብነት ያህልም "አሸንጌ" ፤ "ቀይ ስህተት" እና የበርካታ ተመልካቾችን ቀልብ ለዓመታት መግዛት የቻለው "ስርየት" የተሰኘው ፊልም ከስራዎቹ መሐል ተጠቃሽ ናቸው።
ታምራት መኮንን አሜሪን አገር ኒውዮርክ ከተማ በሚገኘው ኒውዮርክ ፊልም አካዳሚ የሲኒማቶግራፈርነት ትምህርቱን ተከታትሎ በከፍተኛ ውጤት ለመመረቅ በቅቷል።
ለትምህርት በሄደበት አጋጣሚም ከእውቅ ፕሮዲዪሰሮች ጋር ተገናኝቶ እዚያው አሜሪካ ውስጥ ሲኒማቶግራፈር በመኾን ከተወሰኑ ኢንዲፔንደንት ፊልም ሰሪዎች ጋር እና Styles P ከተባለ ከተባለ አሜሪካዊ ዕውቅ ራፐር ጋር የሙዚቃ ቪዲዮ እስከ መስራት ደርሷል።
ታምራት በዓለም አቀፍ መድረክ አገሩን የሚያስጠራ ፊልም ለመስራት አቅዶ ወደ አገሩ በተመለሰ ማግስት የቤተሰቦቹን እና የቅርብ ወዳጆቹን አቅም አሰባስቦ "የደሴቷ ጠባቂ" የተሰኘ ፊልም ፕሮዲዪስ ለማድረግ ተነሳ።
ከ11 ዓመታት በፊት በአገር ውስጥ አቅም ከዚህ ቀደም ባልተደፈረ መልኩ በ5k የጥራት ደረጃ ቀረጻ ለማካሄድ መሳሪያዎችን እና ሙያተኞችን ማሰባሰብ ጀመረ።
የቅርብ ወዳጆቹ ዝነኛዋ ተዋናይት ረቂቅ ተሾመ እና ዝነኛው የፊልም ዳይሬክተር ሰውመኾን ይስማው "የደሴቷ ጠባቂ" የተሰኘውን ፊልም ወጥ ድርሰት ጻፉ። እውቁ አርቲስት ተስፋዬ ወንድማገኝ በፕሮዳክሽን ዲዛይነርነት ቡድኑን ተቀላቀለ። በሰውመኾን ይስማው የዝግጅት መሪነት ታምራትን የተከተሉ ሙያተኞች በጥቂት በጀት ግዙፍ ህልም የያዘውን ፊልም ለማምረት ወደ ባህርዳር አቀኑ።
በደምስ አያሌም ተዋንያን መልማይነት፤ አንተነህ አስረስ ፣ ሚካኤል ሚልዮን ፣ ፍቅረየሱስ ዘውዴ ፣ ሃና ፀጋው ፣ ፍሬሕይወት ገረመው ፣ አቢቹ እና ሌሎችም በርካታ ተወዳጅ እና እውቅ ተዋንያን በታምራት መኮንን ሲኒማቶግራፈርነት እና ፕሮዲዩሰርነት "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም ለመስራት ከዛሬ 11 ዓመት በፊት የባህርዳር ከተማን፣ የዘጌ ደሴትን እና ሰከላን ቤታቸው አድርገው ለወራት ከረሙ።
መቼቱን በአብዮቱ ዘመን ያደረገው "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም በከፍተኛ የጥራት ደረጃ እና ጥበባዊ አቅም ከወራት ትግል በኋላ ቀረጻው ቢጠናቀቅም፤ ሙሉ ፊልሙን በታለመው አቅም አጠናቆ ወደ ተመልካች ለማድረስ ግን ለፍጻሜ የሚያበቃውን በጀት ማግኘት የማይታሰብ ሆነ። ቀሪ የፖስት ፕሮዳክሽን ስራዎችን ከአገር ውጪ ለመጨረስ የሚጠይቀው የበጀት መጠን በአንጻራዊነት በአገር ውስጥ አንድ ፊልም ሰርቶ ለመጨረስ የሚያስፈልግውን ያህል ነበር።
የበጀት ምንጮችን ሲያፈላልግ የቆየው ፕሮዲውሰሩ ታምራት መኮንን፤ ለጊዜውም ቢሆን መፍትሄ ሆኖ ያገኘው በአገር ውስጥ የሚገኙ የንግድ ተቋማትን ማስታወቂያዎች በመስራት ከእነሱ የሚያገኘውን ክፍያ ስራው ላይ ማዋል ነበር።
በዚህም ሰበብ የሃበሻ ቢራ፣ የአዋሽ እና ዳሽን ባንክ፣ የፔፕሲ፣ የኩል ውሃ፣ የአንበሳ ጫማ እና የድል ቀለምን ማስታወቂያዎች ሰርቷል። ታምራት ከእነዚህ ተቋማት ያገኘውን ክፍያ ወደ ሌላ ዘርፍ ከማዋል ይልቅ የፊልሙን ወጪዎች እየደጎመ ለዓመታት መታገልን መረጠ።
በዚህ መሐል ጀርመን አገር ሃምቡርግ ከተማ ውስጥ የሚገኝ በጅምር ላይ ያሉ ፊልሞችን በፌስቲቫሉ ላይ ለሙያተኞች አቅርቦ አሸናፊ ለሚሆን ፊልም የፍጻሜ በጀት ግራንት የሚያደርግ ፌስቲቫል የሚካሄድ መኾኑ ከአንድ ባለሙያ ሰማ።
ይህን ጊዜ ታምራት ተስፈኛ በመኾን ፊልሙን ፌስቲቫሉ ላይ ለማቅረብ የሚያስችል ዝግጅት አድርጎ ቅጂውን እንደያዘ ያልጠበቀውን መርዶ ሰማ። ፊልሙን የማስገቢያ ጊዜ ከአንድ ቀን በፊት አልፎበት ነበር።
በዚህ ጊዜ ይህንን ፌስቲቫል የጠቆመው የ"ልጄስ" ፊልም ደራሲ እና ዳይሬክተር ሰማኝጌታ አይችሉህም የደረሰለት።
ሰማኝጌታ በግሉ ባደረገው ንግግር የፌስቲቫሉን አዘጋጆች ቀኑ ያለፈበት ቢሆን እንኳ የምስሉን ይዘት ተመልክተው እንዲወስኑ አግባባቸው። ፈቃዳቸውንም ሰጡ። የፊልሙ ቅንጭብ ተልኮላቸውም ዐዩት። በፌስቲቫሉ ላይ እንዲቀርብም በይፋ ወሰኑ።
ታምራት መኮንን ለ11 ዓመታት ያህል የታገለበትን ፊልም ይዞ ወደ ሃምቡርግ አቀና።
ቅድመ ልየታውን አልፈው ከመላው ዓለም ከተሰባሰቡ 28 አገራት ጋር "የደሴቷ ጠባቂ" አፍሪካን የወከለ ብቸኛ የኢትዮጵያ ፊልም ሆኖ ቀረበ።
"ሰኞ ዕለት የሌሎች አገራት ሙያተኞች ፊልማቸውን እያቀረቡ በዳኞቹ ፊት ቆመው ፒች (ገለጻዊ ሙግት) ሲያደርጉ የምገባበት ጠፋኝ..." ይላል ታምራት የገጠመውን ጭንቀት ሲያስረዳ።
"... ከኖርዌይ፣ ከብራዚል፣ ከአሜሪካ፣ ከፈረንሳይ፣ ከፔሩ፣ ከግሪክ እና ከሌሎች መሰል አገራት ከፍተኛ ጥበባዊ ደረጃ ያላቸው ፊልሞቻቸውን በዳኞች ፊት እያቀረቡ የእያንዳንዱ አገራት የባህል ሚንስቴር እና የፊልም ፈንድ አድራጊ ተቋማት በስራዎቻቸው እምነት አድሮባቸው ስላደረጉላቸው በጀት ድጋፍ በኩራት ሲናገሩ፦ እኔ ምን መናገር እንዳለብኝ ግራ በመጋባት ፈዝዤ ቀረሁ...
... በዓለም አቀፍ መድረክ የሚቀርቡ ፊልሞች ከፊልም ሰሪው በላይ የሚወክሉት አገራቸውን በመኾኑ 'አገሬ አልወከለችኝም። ያገኘሁትም ምንም ድጋፍ የለም' ብሎ መናገር የሚያመጣው ትርጉሙ ምን እንደሆነ ግራ አጋባኝ...
... በማግስቱ ማክሰኞ ፊልሜን አቅርቤ ከዳኞች የሚቀርቡልኝን ጥያቄዎች ለመመለስ መድረኩ ላይ ስቆም ስለምናገረውን ነገር እርግጠኛ አልነበርኩም። ሆኖም ሃቁን ተናገርኩ። ፊልሙን የሰራሁት በቤተሰቦቼ መጠነኛ እገዛ በጓደኞቼ ከፍተኛ ርብርብ እና ማስታወቂያ እየሰራን ባገኘነው ገንዘብ ብቻ መኾኑን ተናገርኩ።
... ዳኞቹ ፊልማችንን ካዩ እና የኔን ገለጻ ካደመጡ በኋላ "The Father of African Cinema" ተብሎ የሚጠራውን ኦስማን ሲንቤንን በስም እየጠሩ፤ የሰራነውን ፊልም የደረጃ ከፍታ በአቻ ንጽጽሮሽ እያመሰጠሩ አድናቆት እና ምስክርነታቸውን ሲሰጡ፤ የኢትዮጵያ ሲኒማ በአፍሪካ ውክልና ደረጃ ከፍ አድርገው አድናቆታቸውን ሲቸሩ፤ ይሰማኝ የነበረው ስሜት እየሆነ ያለው ነገር ምናባዊ እንጂ ዕውናዊ መኾኑን እስከ መጠራጠር በመድረስ ነበር።" ሲል ታምራት የገጠመውን ድብልቅልቅ ስሜት ያስታውሳል።
"የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም በ'ምርጥ ምስል' (Best Picture)፤ በምርጥ አጨዋወት (Best Performance) እና በምርጥ ጭብጥ (Best Theam) የፌስቲቫሉ አሸናፊ ከመኾን ባሻገር የቀረውን የፍጻሜ ስራ ሙሉ ለሙሉ እንዲያጠናቅቅ የሚያስችለውን European Work in Progress GRUVI Award አሸናፊ ሆኖ በድል ተወጥቷል።
በዚህም "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም የ30 ሺህ ዶላር (በግምት 4,345,680.00 አራት ሚልየን ገደማ) የሚያወጣ የፖስት ፕሮዳክሽን ፍጻሜ በጀት ግራንት አሸናፊ መኾን ችሏል።
ታምራት መኮንን "በቃ እዚህ ድረስ ነው የቻልኩት" ብሎ ተስፋ ሳይቆርጥ ለዓመታት ከጓደኞቹ ጋር የለፋበት ስራ "ስንነሳ ያሰብነው ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃውን ካልጠበቀ አላወጣውም!" በማለት ዛሬ ላይ ደርሶ ከእነ "ጤዛ"፤ "Lumb" ፤ እና "አትሌቱ" ፊልሞች በኋላ በታላላቅ ዓለም አቀፍ መድረኮች አገራችንን ዳግሞ የሚወክል ግዙፍ ስራ ይዞ መቅረብ የሚችልበት የተስፋ ብርሐን ወለል ብሎ ተከፍቶለታል።
በመጨረሻ የምትለው ነገር ካለህ ብዬ ጥያቄ አቅርቤለት ነበር፦
"ይሄ ፊልም ለዚህ ስኬት የበቃው፤ ይሄ ቀን እንደሚመጣ በባዶ ሜዳ በታያቸው ፊልሙ ላይ በተሳተፉ ባለራዕይ ጓደኞቼ እና መላው የፊልም ቡድን አባላት ምክንያት ነውና እንኳንም ትልቁን ራዕይ አመናችሁበት! እንኳንም ደስ ያላችሁ በልልኝ" ብሎኛል።
እኔም "የፊልም ሥራ የሚጠይቀውን ቀና ትብብር ላልነፈጉ ቅኖች፤ በድንቅ ትወናቸው ዘውትር ለሚያስደንቁን ከያንያን የአገር ልጆች፤ በድርሰት በዝግጅት እና በሁሉም የሙያ ዘርፍ ተሳትፈው ታሪክ ለሚሰሩ ብርቱ እጆች፤ እንዲሁም በግል ጥረታቸው የአገርን ክብር ዘውትር ለሚያስጠብቁ ጠቢባን ምስጋናም ደስታም ይሁን!!" ብዬ ልቋጨው።
#europeanworkinprogressgruviaward
Tamirat Mekonen
Sewmehon Yismaw Sendekie
Rekik Teshome
Tesfaye Wondmagegn
Anteneh Asres
Michael Million
Dereje Woldemariam
Yared Shumete - ያሬድ ሹመቴ
Sponsored by
Surafel
Comments