እኔ አዜብ አታሮ አደሬ ነኝ፣ የኢትዮጵያ ኤርትራ ልዩ ፍላጎት ማህበረሰብ—EESNC መስራች። በዚህ ዓመት፣ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ማህበረሰቦቻችን ውስጥ ያሉ በአውቲዝም እና በእድገት ችግር ለተጠቁ ልጆች፣ ወጣቶች እና አዋቂዎች ድጋፍ ለመስጠት ከ Grand African Run ጋር በመተባበር እንሰራለን።
የሚያስደስተው ነገር ይሄ ነው.፡ በእኛ ሥም ቢመዘገቡም ክፍያዎ 25%ቱ በቀጥታ ለእኛ ለEESNC ይሄዳል ለአሳዳጊዎች ስልጠና፣ ለወጣቶች እና አዋቂዎች ፕሮግራሞች፣ እና ለቤተሰቦች ጥብቅና advocacy ለመስራት።
የበለጠ ማድረግ ይፈልጋሉ? በQgiv ላይ የራስዎን Peer-to-Peer ገንዘብ ማሰባሰቢያ ገፅ ይፍጠሩ—ያካፍሉት፣ እና የበለጠ ቤተሰቦችን በፍጥነት ላድርሳቸው endichel እርዱን!
መሮጥ የመዝናኛ ቅርሳችን አካል ነው። ለEESNC ሲሮጡ፣ የመጨረሻ መስመር ላይ ብቻ አይደለም —ዋናው ግንዛቤን ወደዚህ ሕብረተሰብ ማምጣት ነው ።
10 months ago