ለልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የመምህራን ቅጥር ምዝገባ!
ትምህርት ሚኒስቴር ባስገነባቸው ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ2018 የትምህርት ዘመን ሥራ ለማስጀመር መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
በመሆኑም ከላይ የተገለፁ መስፈርቶችን የምታሟሉ መምህራን ከዛሬ ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት በ https://sbs.moe.gov.et/pro... ላይ በመግባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
➫ ተፈላጊ መምህራን ብዛት፦ 42
➫ ቅጥር፦ በቋሚነት
➫ የጽሁፍ እና የቃል ፈተና ይሰጣል
ለመመዝገብ 👇
https://sbs.moe.gov.et/pro...
(የተቋሙ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
Via:tikvah
Seledadotio
Seledadotio
ትምህርት ሚኒስቴር ባስገነባቸው ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ2018 የትምህርት ዘመን ሥራ ለማስጀመር መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
በመሆኑም ከላይ የተገለፁ መስፈርቶችን የምታሟሉ መምህራን ከዛሬ ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት በ https://sbs.moe.gov.et/pro... ላይ በመግባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
➫ ተፈላጊ መምህራን ብዛት፦ 42
➫ ቅጥር፦ በቋሚነት
➫ የጽሁፍ እና የቃል ፈተና ይሰጣል
ለመመዝገብ 👇
https://sbs.moe.gov.et/pro...
(የተቋሙ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
Via:tikvah
Seledadotio
Seledadotio
10 months ago