Logo
SeledaPost
ለልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የመምህራን ቅጥር ምዝገባ!

ትምህርት ሚኒስቴር ባስገነባቸው ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ2018 የትምህርት ዘመን ሥራ ለማስጀመር መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

በመሆኑም ከላይ የተገለፁ መስፈርቶችን የምታሟሉ መምህራን ከዛሬ ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት በ https://sbs.moe.gov.et/pro... ላይ በመግባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።

➫ ተፈላጊ መምህራን ብዛት፦ 42
➫ ቅጥር፦ በቋሚነት
➫ የጽሁፍ እና የቃል ፈተና ይሰጣል

ለመመዝገብ 👇
https://sbs.moe.gov.et/pro...

(የተቋሙ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
Via:tikvah

Seledadotio
Seledadotio
10 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.