የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) ''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በተሰኘው ሀገራዊ ጉባኤ ላይ በሰጡት ማብራሪያ ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አስርት ዓመታት ለሚመዘገበው ዕድገት መሠረት የሚሆን የሉዓላዊ ዲጂታል መሠረተ ልማት እየገነባች መሆኗን ገልጸዋል።
#artificialintelligence #digitalethiopia2030 #ethiopiantechnology #datasovereignty
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
#artificialintelligence #digitalethiopia2030 #ethiopiantechnology #datasovereignty
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
1 month ago