Logo
EBC
የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) ''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በተሰኘው ሀገራዊ ጉባኤ ላይ በሰጡት ማብራሪያ ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አስርት ዓመታት ለሚመዘገበው ዕድገት መሠረት የሚሆን የሉዓላዊ ዲጂታል መሠረተ ልማት እየገነባች መሆኗን ገልጸዋል።
#artificialintelligence #digitalethiopia2030 #ethiopiantechnology #datasovereignty

" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
1 month ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.