Logo
SeledaPost
የሻብያ አመራሮች ካይሮ ገቡ!

ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከፍተኛ ባለስልጣኖቻቸው ወደ ካይሮ ልከዋል፡፡

በዚያም ከግብጽ ሚኒስትሮች ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል፡፡

የሕግደፍ የኢኮኖሚ ጉዳዮች ሃላፊ አቶ ሀጎስ ገብረህይወት እና የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ናስረዲ ሳልህን ያካተተው የከፍተኛ ልኡካን ቡድን በካይሮ የሶስት ቀናት ጉብኝት እያደረገ ነው፡፡

ልዑካን ቡድኑ ከግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባደር አብዱላቲ እንዲሁም ከኢንቨስትመንት እና የንግድ ሚኒስትሩ ዶ/ር መሀመድ ፋሪድ ሳላህ ጋር በመገናኘት የሁለትዮሽ የኢኮኖሚ አጋርነትን በማሳደግ ላይ የተጠናከረ ውይይት እንደሚያካሂድ ታውቋል፡፡

seledadotio
seledadotio
2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.