Logo
Getu Temesgen
የሰሚት ደብረ ብርሃን ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የግንባታ ማጠናቀቂያ ጥሪ

​የሰማዕቱን ቤት እንሥራ፤ በበረከቱም እንሳተፍ!

​በ50,000 ብር መነሻ ካፒታል በ2010 ዓ.ም ግንባታው የተጀመረው ታላቁ ሕንጻ ቤተክርስቲያን፣ 8 ዓመታትን አስቆጥሮ አሁን ለፍጻሜ የሚሆን የፊኒሺንግ (የማጠናቀቂያ) ሥራ ላይ ደርሷል።

በአካባቢው ካለው ከፍተኛ የሕዝብ ቁጥር አኳያ አሁን ያለው መገልገያ ጠባብ በመሆኑ፣ ይህንን ታላቅ ፕሮጀክት ማጠናቀቅ የሁላችንም ክርስቲያናዊ ግዴታ ነው።

​🎯 የ8,000 ብር "የአንድ ካሬ" ቻሌንጅ

​የቤተክርስቲያኑ አጠቃላይ የድንጋይ ንጣፍ ስፋት 2,600 ካሬ ነው። ይህንን ሥራ በፍጥነት ለመጨረስ፦

​የአንድ ካሬ ዋጋ፦ 8,000 ብር

​የሰዎች ብዛት፦
2,800 ምዕመናን እያንዳንዳችን የ1 ካሬ ዋጋ (8,000 ብር) ብናዋጣ የድንጋዩን ሥራ በአንድነት እንወጣዋለን!

​📅 የርክክብ ቀን
​ግንባታውን በጋራ አጠናቅቀን የፊታችን ሚያዚያ 23 ቀን 2019 ዓ.ም በድምቀት ለማስመረቅ ቀጠሮ ይዘናል።

​💰 የልገሳ አማራጮች (የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች)
​የአቅማችንን በመለገስ የቅዱሳኑን በረከት እንካፈል።

​የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000200637268

​አሃዱ ባንክ
0073908710901

​አባይ ባንክ
2306

​ቴሌብር (Telebirr)
0945230023

​"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳል" (2ኛ ቆሮ. 9:7)

​ይህንን መረጃ ለወዳጅ ዘመድዎ Share በማድረግ ለቤተክርስቲያኑ መጠናቀቅ የበኩሎን ድርሻ ይወጡ።

​#ሰሚትጊዮርጊስ #ቅድስትአርሴማ #ቤተክርስቲያን #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #summitgiyorgis #orthodoxtewahedo

2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.