የእስራኤሉ ፕሬዝዳንት አይዛክ ሄርዞግ ከደቂቃዎች በፊት አዲስአበባ ደርሰዋል።
በአንፃሩ የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሞልዲ በእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ግብዣ ከደቂቃዎች በፊት ወደ እስራኤል አቅንተዋል።
እነዚህ ሁለት ጉዞዎች ትልቅ ትኩረት የሳቡ ሲሆን፤ እስራኤል፣ ሕንድ፣ አረብ ኢምሬተስ እና ኢትዮጵያ፤ የሳውዲ ግብጽ እና ቱርክ ጥምረትን ለመስበር በማለም እንደሆነ ፖለቲካዊ ትንታኔ እየተሰጠ ይገኛል።
seledadotio
seledadotio
በአንፃሩ የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሞልዲ በእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ግብዣ ከደቂቃዎች በፊት ወደ እስራኤል አቅንተዋል።
እነዚህ ሁለት ጉዞዎች ትልቅ ትኩረት የሳቡ ሲሆን፤ እስራኤል፣ ሕንድ፣ አረብ ኢምሬተስ እና ኢትዮጵያ፤ የሳውዲ ግብጽ እና ቱርክ ጥምረትን ለመስበር በማለም እንደሆነ ፖለቲካዊ ትንታኔ እየተሰጠ ይገኛል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago