እስራኤል vs ግብጽ‼️
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ የግብፅ መከላከያ ሠራዊት አቅም በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑን በመጥቀስ፣ እስራኤል ሁኔታውን በቅርብ ልትከታተለው እንደሚገባ ማሳሰቢያ መስጠታቸው ተሰማ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ማስጠንቀቂያ የሰጡት ዛሬ ለክኔሴት (የእስራኤል ፓርላማ) የውጭ ጉዳይ እና የመከላከያ ኮሚቴ በሰጡት ዝግ የዝግጅት ስብሰባ ላይ መሆኑን የዕብራይስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። እንደ ዘገባዎቹ ከሆነ ኔታንያሁ "የግብፅ ጦር እየጠነከረ ነው፣ እኛም በንቃት ልንከታተለውና ከዚህ በላይ ተጨማሪ ጦር እንዳትገነባ መከላከል ይገባል" ብለዋል።
እስራኤል እና ግብፅ የጋራ ግንኙነት እና ጥቅሞች እንዳሏቸው የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ይህም ሆኖ ግን የግብፅ ጦር አቅም እስራኤልን ወደሚያሰጋ ደረጃ እንዳይደርስ "ኢየሩሳሌም መከላከል አለባት" ሲሉ አጽንዖት ሰጥተዋል።
seledadotio
seledadotio
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ የግብፅ መከላከያ ሠራዊት አቅም በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑን በመጥቀስ፣ እስራኤል ሁኔታውን በቅርብ ልትከታተለው እንደሚገባ ማሳሰቢያ መስጠታቸው ተሰማ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ማስጠንቀቂያ የሰጡት ዛሬ ለክኔሴት (የእስራኤል ፓርላማ) የውጭ ጉዳይ እና የመከላከያ ኮሚቴ በሰጡት ዝግ የዝግጅት ስብሰባ ላይ መሆኑን የዕብራይስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። እንደ ዘገባዎቹ ከሆነ ኔታንያሁ "የግብፅ ጦር እየጠነከረ ነው፣ እኛም በንቃት ልንከታተለውና ከዚህ በላይ ተጨማሪ ጦር እንዳትገነባ መከላከል ይገባል" ብለዋል።
እስራኤል እና ግብፅ የጋራ ግንኙነት እና ጥቅሞች እንዳሏቸው የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ይህም ሆኖ ግን የግብፅ ጦር አቅም እስራኤልን ወደሚያሰጋ ደረጃ እንዳይደርስ "ኢየሩሳሌም መከላከል አለባት" ሲሉ አጽንዖት ሰጥተዋል።
seledadotio
seledadotio
4 months ago