"ልጃችን ሪሀና ኑሩ ጠፍታብናለች"
#ethiopia | ሪሀና ኑሩ ትባላለች፤ ዕድሜዋ 16 ዓመት ነው። ዛሬ ጠዋት 12:30 ሰዓት አካባቢ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም።
ለይቶ ለማወቅ:
👗 ነጭ ቀሚስ እና ጥቁር ጫማ አድርጋለች።
📍 የጠፋችበት አካባቢ: ሰሚት እሳት አደጋ አካባቢ
📅 የጠፋችበት ጊዜ: ዛሬ ጠዋት 12:30 አካባቢ
ቤተሰብ በከፍተኛ ጭንቀት ላይ ይገኛል። ያያችሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ በፈጣሪ ስም እንለምናለን፤ በሚከተሉት ስልኮች ደውላችሁ አሳውቁን።
(ወሮታ እንከፍላለን)
📞 ስልክ ቁጥሮች:
0964 00 65 65
0973 57 35 35
እባካችሁ ይህንን ፖስት SHARE በማድረግ ለብዙዎች እንዲደርስ እና ልጃችንን እንድናገኝ እርዱን!
#missingperson #addisababa #summit #helpfindrihana #share #ethiopia
#ethiopia | ሪሀና ኑሩ ትባላለች፤ ዕድሜዋ 16 ዓመት ነው። ዛሬ ጠዋት 12:30 ሰዓት አካባቢ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም።
ለይቶ ለማወቅ:
👗 ነጭ ቀሚስ እና ጥቁር ጫማ አድርጋለች።
📍 የጠፋችበት አካባቢ: ሰሚት እሳት አደጋ አካባቢ
📅 የጠፋችበት ጊዜ: ዛሬ ጠዋት 12:30 አካባቢ
ቤተሰብ በከፍተኛ ጭንቀት ላይ ይገኛል። ያያችሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ በፈጣሪ ስም እንለምናለን፤ በሚከተሉት ስልኮች ደውላችሁ አሳውቁን።
(ወሮታ እንከፍላለን)
📞 ስልክ ቁጥሮች:
0964 00 65 65
0973 57 35 35
እባካችሁ ይህንን ፖስት SHARE በማድረግ ለብዙዎች እንዲደርስ እና ልጃችንን እንድናገኝ እርዱን!
#missingperson #addisababa #summit #helpfindrihana #share #ethiopia
5 months ago