Logo
SeledaPost
አቶ አርሰናል ፤ የትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ሆነው ተሾሙ

ከሰሞኑ የሀረሪ ክልል መንግስት ባካሄደው የአመራር ሽግሽግ አቶ አርሰናል አብዲ የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ሆነዉ ሹመት ማግኘታቸውን ዳጉ ጆርናል ከክልሉ ትምህርት ቢሮ ያገኘዉ መረጃ ያመለክታል ።

በተጨማሪም ክልሉ አቶ ሳዳም መሀመድን የክልሉ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ሀላፊ በማድረግ ሹመት ሰጥቷል።

የእንግሊዙ አርሰናልስ በዚህ አመት የዋንጫ ሹመት ያገኝ ይሆን?(dagu)

seledadotio
seledadotio
6 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.