አቶ አርሰናል ፤ የትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ሆነው ተሾሙ
ከሰሞኑ የሀረሪ ክልል መንግስት ባካሄደው የአመራር ሽግሽግ አቶ አርሰናል አብዲ የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ሆነዉ ሹመት ማግኘታቸውን ዳጉ ጆርናል ከክልሉ ትምህርት ቢሮ ያገኘዉ መረጃ ያመለክታል ።
በተጨማሪም ክልሉ አቶ ሳዳም መሀመድን የክልሉ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ሀላፊ በማድረግ ሹመት ሰጥቷል።
የእንግሊዙ አርሰናልስ በዚህ አመት የዋንጫ ሹመት ያገኝ ይሆን?(dagu)
seledadotio
seledadotio
ከሰሞኑ የሀረሪ ክልል መንግስት ባካሄደው የአመራር ሽግሽግ አቶ አርሰናል አብዲ የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ሆነዉ ሹመት ማግኘታቸውን ዳጉ ጆርናል ከክልሉ ትምህርት ቢሮ ያገኘዉ መረጃ ያመለክታል ።
በተጨማሪም ክልሉ አቶ ሳዳም መሀመድን የክልሉ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ሀላፊ በማድረግ ሹመት ሰጥቷል።
የእንግሊዙ አርሰናልስ በዚህ አመት የዋንጫ ሹመት ያገኝ ይሆን?(dagu)
seledadotio
seledadotio
6 months ago