የመቂ ከተማ ነዋሪዋ የ10 ሚሊዮን ብር የሎተሪ ዕጣ አሸናፊ ሽልማታቸውን ተረከበች
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ባወጣው የ"ልዩ ዕድል" ሎተሪ የ10 ሚሊዮን ብር ከፍተኛ ዕጣ አሸናፊ የሆኑት የመቂ ከተማ ነዋሪዋ ወ/ሮ ስምረት ኢቲቻ፣ ሽልማታቸውን በይፋ ተረክበዋል።
ወ/ሮ ስምረት ዕጣው የወጣበትን አጋጣሚ ሲያስታውሱ፣ መስከረም 21 ቀን ከቤተክርስቲያን መልስ ቢሮአቸው ተቀምጠው ሳለ የቆረጡት ትኬት የ10 ሚሊዮን ብር ባለቤት እንዳደረጋቸው ገልጸዋል። አሸናፊዋ በደስታ ተውጠው በሰጡት አስተያየት "እናቴ እመቤቴ የ10 ሚሊዮን ብር አሸናፊ አድርጋኛለች" በማለት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በበኩሉ፣ ሽልማቱን ለአሸናፊዋ ማስረከቡን ገልጾ፣ መሰል የሎተሪ ዕጣዎች የማህበረሰቡን የኑሮ ሁኔታ ከመቀየር ባለፈ ለሀገር ኢኮኖሚ ያላቸውን ድርሻ ጠቁሟል።Dagu
seledadotio
seledadotio
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ባወጣው የ"ልዩ ዕድል" ሎተሪ የ10 ሚሊዮን ብር ከፍተኛ ዕጣ አሸናፊ የሆኑት የመቂ ከተማ ነዋሪዋ ወ/ሮ ስምረት ኢቲቻ፣ ሽልማታቸውን በይፋ ተረክበዋል።
ወ/ሮ ስምረት ዕጣው የወጣበትን አጋጣሚ ሲያስታውሱ፣ መስከረም 21 ቀን ከቤተክርስቲያን መልስ ቢሮአቸው ተቀምጠው ሳለ የቆረጡት ትኬት የ10 ሚሊዮን ብር ባለቤት እንዳደረጋቸው ገልጸዋል። አሸናፊዋ በደስታ ተውጠው በሰጡት አስተያየት "እናቴ እመቤቴ የ10 ሚሊዮን ብር አሸናፊ አድርጋኛለች" በማለት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በበኩሉ፣ ሽልማቱን ለአሸናፊዋ ማስረከቡን ገልጾ፣ መሰል የሎተሪ ዕጣዎች የማህበረሰቡን የኑሮ ሁኔታ ከመቀየር ባለፈ ለሀገር ኢኮኖሚ ያላቸውን ድርሻ ጠቁሟል።Dagu
seledadotio
seledadotio
6 months ago