አሸዋ ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ከባድ የጭነት ተሽከርካሪ ባደረሰዉ አደጋ የአንድ ቤተሠብ አባላት የሆኑ አራት ሕፃናት እና የአሽከርካሪው ህይወት አለፈ
የባሌ ዞን ዲንሾ ወረዳ ፖሊስ ፅህፈት ቤት የትራፊክ ደህንነት እና ቁጥጥር አስተባባሪ ምክትል ኢንስፔክተር ያሬድ ታደሰ ለብስራት ሬዲዮ እንደተናገሩት ታህሳስ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ አስራ አንድ ሰዓት ከአርባ ላይ አሸዋ የጫነ ከባድ ተሽከርካሪ ባደረሰው አደጋ የአንድ ቤተሠብ አባላት አራት ሕፃናት እና አሽከርካሪው ሕይወታቸው ማለፉን ገለፁ።
የሰሌዳ ቁጥር ኮድ3 52420 ኢቲ የሆነ ዩዲ የጭነት ከባድ ተሽከርካሪ ከአሳሳ ከተማ አሸዋ ጭኖ ወደ ባሌ ዲንሾ ወረዳ ሀዋ ቀበሌ በተባለ ስፍራ መንገዱን ስቶ የሰው ግቢ ውስጥ በመግባት ሶስት ወንድ እና አንድ ሴት ልጅን ጨምሮ በአጠቃላይ አራት የአንድ ቤተሰብ ላይ ባደረሰው አደጋ አሽከርካሪውን ጨምሮ የአምስት ሠው ህይወት ማለፉን ገልፀዋል።dagu
seledadotio
seledadotio
የባሌ ዞን ዲንሾ ወረዳ ፖሊስ ፅህፈት ቤት የትራፊክ ደህንነት እና ቁጥጥር አስተባባሪ ምክትል ኢንስፔክተር ያሬድ ታደሰ ለብስራት ሬዲዮ እንደተናገሩት ታህሳስ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ አስራ አንድ ሰዓት ከአርባ ላይ አሸዋ የጫነ ከባድ ተሽከርካሪ ባደረሰው አደጋ የአንድ ቤተሠብ አባላት አራት ሕፃናት እና አሽከርካሪው ሕይወታቸው ማለፉን ገለፁ።
የሰሌዳ ቁጥር ኮድ3 52420 ኢቲ የሆነ ዩዲ የጭነት ከባድ ተሽከርካሪ ከአሳሳ ከተማ አሸዋ ጭኖ ወደ ባሌ ዲንሾ ወረዳ ሀዋ ቀበሌ በተባለ ስፍራ መንገዱን ስቶ የሰው ግቢ ውስጥ በመግባት ሶስት ወንድ እና አንድ ሴት ልጅን ጨምሮ በአጠቃላይ አራት የአንድ ቤተሰብ ላይ ባደረሰው አደጋ አሽከርካሪውን ጨምሮ የአምስት ሠው ህይወት ማለፉን ገልፀዋል።dagu
seledadotio
seledadotio
6 months ago