1 month ago
የመንግሥት ኃላፊዎችን አምስት ዓመት የሚያስረው አዋጅ ፀደቀ።
#ethiopia | መረጃን የደበቀ ማንኛውም የመንግሥት ኃላፊ አምስት ዓመት የሚያሳስረው አዋጅ በምክር ቤቱ ጸድቋል።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የነጻ መረጃ ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል።
የዚህ አዋጅ አላማ ሙስናን፣ ሕገ-ወጥ አሠራርን ወይም የሥራ ብቃት ማነስን ለመሸሸግ ሲሉ መረጃና ሰነድ የሚደብቁ ወይም እንዲጠፉ የሚያደርጉ የመንግሥት ኃላፊዎችን ተጠያቂ ማድረግ ነው።
ጥፋቱ በፍርድ ቤት የተረጋገጠበት የማንኛውም የመንግሥት ወይም የግል ድርጅት የበላይ ኃላፊ፣ የመረጃ ኃላፊ ወይም ትዕዛዝ ሰጪ አካል እስከ 5 ዓመት በሚደርስ እስራት ይቀጣል ይላል።
#የሕዝብተወካዮችምክርቤት #የነጻመረጃረቂቅአዋጅ #ጊጡተመስገንሚዲያኮሚኒኬሽን #getutemesgenmediacommunication
#ethiopia | መረጃን የደበቀ ማንኛውም የመንግሥት ኃላፊ አምስት ዓመት የሚያሳስረው አዋጅ በምክር ቤቱ ጸድቋል።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የነጻ መረጃ ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል።
የዚህ አዋጅ አላማ ሙስናን፣ ሕገ-ወጥ አሠራርን ወይም የሥራ ብቃት ማነስን ለመሸሸግ ሲሉ መረጃና ሰነድ የሚደብቁ ወይም እንዲጠፉ የሚያደርጉ የመንግሥት ኃላፊዎችን ተጠያቂ ማድረግ ነው።
ጥፋቱ በፍርድ ቤት የተረጋገጠበት የማንኛውም የመንግሥት ወይም የግል ድርጅት የበላይ ኃላፊ፣ የመረጃ ኃላፊ ወይም ትዕዛዝ ሰጪ አካል እስከ 5 ዓመት በሚደርስ እስራት ይቀጣል ይላል።
#የሕዝብተወካዮችምክርቤት #የነጻመረጃረቂቅአዋጅ #ጊጡተመስገንሚዲያኮሚኒኬሽን #getutemesgenmediacommunication
Comments