4 days ago
Defining Moment for Ethiopia #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavotes #democracy #fanatelevision #ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያትመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል
4 days ago
Pour l’intégrité électorale
#election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavotes #democracy #fanatelevision #ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያትመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል
4 days ago
እያንዳንዱ ወጣት በምርጫው በንቃት እንዲሳተፍ ፌዴሬሽኑ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እያንዳንዱ ወጣት በነገው ዕለት በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በንቃት እንዲሳተፍ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ጥሪ አቀረበ፡፡
ፌዴሬሽኑ ምርጫውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ በርካታ ወጣቶች በእጩነት፣ በምርጫ ታዛቢነት እንዲሁም በመራጭነት በመመዝገብ በንቃት መሳተፋቸውን አስታውቋል፡፡
ከአጠቃላይ መራጮች ውስጥ ከ15 ሚሊየን በላይ ወጣቶች መሆናቸውን የገለጸው ፌዴሬሽኑ፥ ከተለያዩ የፖለቲካ ፖርቲዎች በእጩነት ከቀረቡት ውስጥ 40 በመቶ ያህሉ ወጣቶች ናቸው ብሏል፡፡
32 ሺህ 500 ታዛቢዎችን ማሰማራቱንና 20 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ መስራቱን አመልክቷል፡፡
ምርጫ ወጣቱ የራሱን ዕጣ በራሱ የሚወስንበት በመሆኑ ሁሉም ወጣት በነገው እለት ድምፅ እንዲሰጥ ፌዴሬሽኑ ጥሪ አቅርቧል።
በቤተልሄም መኳንንት
#ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያትመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavotes #democracy #fanatelevision
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እያንዳንዱ ወጣት በነገው ዕለት በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በንቃት እንዲሳተፍ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ጥሪ አቀረበ፡፡
ፌዴሬሽኑ ምርጫውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ በርካታ ወጣቶች በእጩነት፣ በምርጫ ታዛቢነት እንዲሁም በመራጭነት በመመዝገብ በንቃት መሳተፋቸውን አስታውቋል፡፡
ከአጠቃላይ መራጮች ውስጥ ከ15 ሚሊየን በላይ ወጣቶች መሆናቸውን የገለጸው ፌዴሬሽኑ፥ ከተለያዩ የፖለቲካ ፖርቲዎች በእጩነት ከቀረቡት ውስጥ 40 በመቶ ያህሉ ወጣቶች ናቸው ብሏል፡፡
32 ሺህ 500 ታዛቢዎችን ማሰማራቱንና 20 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ መስራቱን አመልክቷል፡፡
ምርጫ ወጣቱ የራሱን ዕጣ በራሱ የሚወስንበት በመሆኑ ሁሉም ወጣት በነገው እለት ድምፅ እንዲሰጥ ፌዴሬሽኑ ጥሪ አቅርቧል።
በቤተልሄም መኳንንት
#ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያትመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavotes #democracy #fanatelevision
4 days ago
በድምጻችሁ ሀገር ለማሻገር ተዘጋጅታችኋ? ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰዓታት ብቻ ቀርተዋል! #ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያትመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል
#election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavotes #democracy #fanatelevision