Logo
FIDEL POST NEWS
የፖላንድ ተመራማሪዎች በትግራይ በጥንታዊቷ የነጋሽ ከተማ የአርኪዮሎጂ ሥራቸውን ዳግም ጀመሩ

ስራው በጥንታዊው የነጋሽ ሰፈራ ላይ የሚያተኩር ሲሆን የአክሱም ፣አዲግራት እና የመቐለ ዩንቨርስቲ ተመራማሪዎችም በተበባሪነት ይሰራሉ።

የተወሰነ ሥራዎች ከተጀመሩ በኋላ ይህ ስራ በኮሮና ምክንያት መቋረጡ ይታወሳል።
10 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.