የፖላንድ ተመራማሪዎች በትግራይ በጥንታዊቷ የነጋሽ ከተማ የአርኪዮሎጂ ሥራቸውን ዳግም ጀመሩ
ስራው በጥንታዊው የነጋሽ ሰፈራ ላይ የሚያተኩር ሲሆን የአክሱም ፣አዲግራት እና የመቐለ ዩንቨርስቲ ተመራማሪዎችም በተበባሪነት ይሰራሉ።
የተወሰነ ሥራዎች ከተጀመሩ በኋላ ይህ ስራ በኮሮና ምክንያት መቋረጡ ይታወሳል።
ስራው በጥንታዊው የነጋሽ ሰፈራ ላይ የሚያተኩር ሲሆን የአክሱም ፣አዲግራት እና የመቐለ ዩንቨርስቲ ተመራማሪዎችም በተበባሪነት ይሰራሉ።
የተወሰነ ሥራዎች ከተጀመሩ በኋላ ይህ ስራ በኮሮና ምክንያት መቋረጡ ይታወሳል።
10 months ago