ለንደን ቀይ ለብሳለች! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የፕሪሚየርሊጉን ዋንጫ ከደጋፊውን ጋር በለንደን ጎዳና እያከበረ ይገኛል:: ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ጎዳናዎች መከበሩ ይታወሳል።
ዘንድሮ ከእንግሉዝ ክለቦች አርሰናል፣ ማንቸስተር ሲቲ፣ ክርስታል ፓላስ እና አስቶንቪላ በዋንጫ አመቱን ሲያጠናቅቁ ቀሪ ክለቦች ያለ ዋንጫ አመቱን አጠናቋል።
ዘንድሮ ከእንግሉዝ ክለቦች አርሰናል፣ ማንቸስተር ሲቲ፣ ክርስታል ፓላስ እና አስቶንቪላ በዋንጫ አመቱን ሲያጠናቅቁ ቀሪ ክለቦች ያለ ዋንጫ አመቱን አጠናቋል።
21 days ago