Logo
FastMereja
ለንደን ቀይ ለብሳለች! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የፕሪሚየርሊጉን ዋንጫ ከደጋፊውን ጋር በለንደን ጎዳና እያከበረ ይገኛል:: ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ጎዳናዎች መከበሩ ይታወሳል።

ዘንድሮ ከእንግሉዝ ክለቦች አርሰናል፣ ማንቸስተር ሲቲ፣ ክርስታል ፓላስ እና አስቶንቪላ በዋንጫ አመቱን ሲያጠናቅቁ ቀሪ ክለቦች ያለ ዋንጫ አመቱን አጠናቋል።

21 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.