በአፋር ክልል በደረሰ ከባድ የንፋስና የዝናብ አደጋ ከፍተኛ ጉዳት ደረሰ።
በአፋር ክልል ፋንቲ ረሱ ዞን ጎሊና ወረዳ ትላንት ማምሻውን በጣለ ከባድ ዝናብና ንፋስ ከፍተኛ የንብረት ውድመት ደርሷል።
በደረሰው አደጋ በግል መኖሪያ ቤቶችና በመንግስት የልማት ተቋማት ህንፃዎች ላይ ውድመት ደርሷል። በእንስሳት፣ በእርሻ ቦታዎችና በተለያዩ የልማት ተቋማት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ተመዝግቧል።
የጎሊና ወረዳ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት እንደገለጸው፤ በአደጋው ከፍተኛ የንብረት ጉዳት ቢደርስም እስካሁን ባለው መረጃ በሰው ህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት የለም።
seledadotio
seledadotio
በአፋር ክልል ፋንቲ ረሱ ዞን ጎሊና ወረዳ ትላንት ማምሻውን በጣለ ከባድ ዝናብና ንፋስ ከፍተኛ የንብረት ውድመት ደርሷል።
በደረሰው አደጋ በግል መኖሪያ ቤቶችና በመንግስት የልማት ተቋማት ህንፃዎች ላይ ውድመት ደርሷል። በእንስሳት፣ በእርሻ ቦታዎችና በተለያዩ የልማት ተቋማት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ተመዝግቧል።
የጎሊና ወረዳ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት እንደገለጸው፤ በአደጋው ከፍተኛ የንብረት ጉዳት ቢደርስም እስካሁን ባለው መረጃ በሰው ህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት የለም።
seledadotio
seledadotio
3 months ago