Logo
FIDEL POST NEWS
ሴኔጋል 3-0 ቦትስዋና

ለሴኔጋል ቀኑ ብሩህ ነበር። የዛሬውን አቋም ከደገሙት ምድብ 4ን በአንደኝነት ያጠናቅቃሉ።

የሙኒኩ ኒኮላስ ጃክሰን በሁለቱም አጋማሽ ግቦችን ሲያስቆጥር፣ ቼሪፍ ንዲያዬ ማሳረጊያውን ግብ አስቆጥሯል።
6 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.