ሴኔጋል 3-0 ቦትስዋና
ለሴኔጋል ቀኑ ብሩህ ነበር። የዛሬውን አቋም ከደገሙት ምድብ 4ን በአንደኝነት ያጠናቅቃሉ።
የሙኒኩ ኒኮላስ ጃክሰን በሁለቱም አጋማሽ ግቦችን ሲያስቆጥር፣ ቼሪፍ ንዲያዬ ማሳረጊያውን ግብ አስቆጥሯል።
ለሴኔጋል ቀኑ ብሩህ ነበር። የዛሬውን አቋም ከደገሙት ምድብ 4ን በአንደኝነት ያጠናቅቃሉ።
የሙኒኩ ኒኮላስ ጃክሰን በሁለቱም አጋማሽ ግቦችን ሲያስቆጥር፣ ቼሪፍ ንዲያዬ ማሳረጊያውን ግብ አስቆጥሯል።
6 months ago