3 days ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞሪሺየስ ሶስት ሳምንታዊ በረራዎችን ሊጀምር መሆኑን በደስታ ያበስራል። ከሐምሌ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ደማቋ የሞሪሺየስ ዋና ከተማ ፖርት ሉዊስ ለመጓዝ ዛሬውኑ የበረራ ምዝገባዎን ይያዙ! #የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሞሪሺየስ
9 days ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ
#ethiopia | የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ መድረክ ጠንካራ የፉክክር አቅም መገንባት የቻለ ታላቅ ተቋም መሆኑን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ አስታወቁ።
አየር መንገዱ ሰሞኑን የ80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች ማክበሩ ይታወሳል።
አምባሳደሩ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት አየር መንገዱ የሚሰጠው የበረራ አገልግሎት ጥራትና ሰፊ ተደራሽነት ተከታታይ ተቋማዊ ዕድገት እንዲያስመዘግብ ረድቶታል።
ተቋሙ ባስመዘገበው የረጅም ዘመናት ዓለም አቀፍ ዝና አማካኝነት ከአሜሪካ የአቪዬሽን ዘርፍ ኩባንያዎች ጋር ጠንካራ ስትራቴጂካዊ ትብብር መፍጠሩን የጠቀሱት አምባሳደሩ ለዚህም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተጽዕኖ ፈጣሪ ከሆኑት ቦይንግና ጂኢ ኤሮስፔስ ኩባንያዎች ጋር ያለውን የጠበቀ አጋርነት በምሳሌነት አንስተዋል።
ኢትዮጵያ የአፍሪካን አህጉር ከቀሪው ዓለም ጋር የሚያገናኝ እጅግ ግዙፍ የአቪዬሽን መሠረተ ልማት በማስፋፋት ላይ የምትገኝ ሀገር መሆኗን የገለጹት አምባሳደር ማሲንጋ አየር መንገዱ አዳዲስ ዘመናዊ አውሮፕላኖችን በማስገባት የበረራ መዳረሻዎችን በማስፋት እንዲሁም በሀገር ውስጥ የአውሮፕላን ማረፊያዎችን በመገንባት ረገድ የሚደነቅ ሥራ እያከናወነ ይገኛል ብለዋል።
ይህ የዳበረ አቅም ተቋሙ ቀጣናዊ ተዋናይ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ መድረክም ተወዳዳሪ እንዲሆን አድርጎታል።
በተለይም በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ወቅት በአሜሪካ እና በኢትዮጵያ አየር መንገድ መካከል የነበረው ትብብር ከፍተኛ አስተዋጽኦ የነበረው ሲሆን አየር መንገዱ ክትባቶችንና ሕይወት አድን የሕክምና ቁሳቁሶችን በማጓጓዝ ረገድ የላቀ ሚና ተጫውቷል።
የአየር መንገዱ የወደፊት ስትራቴጂካዊ ዕቅዶችና የአቅም ግንባታ ሥራዎች ለቀጣይ ስኬቱ ወሳኝ መሆናቸውን የገለጹት አምባሳደሩ አሜሪካና የሀገሪቱ የአቪዬሽን ኩባንያዎች ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ያላቸውን አጋርነት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
ይህም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ታሪካዊና ዘርፈ ብዙ የልማት ትብብር ይበልጥ እንደሚያሳድገው ገልጸዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቪዬሽን #ኢትዮጵያ #አሜሪካ #ዲፕሎማሲ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ መድረክ ጠንካራ የፉክክር አቅም መገንባት የቻለ ታላቅ ተቋም መሆኑን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ አስታወቁ።
አየር መንገዱ ሰሞኑን የ80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች ማክበሩ ይታወሳል።
አምባሳደሩ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት አየር መንገዱ የሚሰጠው የበረራ አገልግሎት ጥራትና ሰፊ ተደራሽነት ተከታታይ ተቋማዊ ዕድገት እንዲያስመዘግብ ረድቶታል።
ተቋሙ ባስመዘገበው የረጅም ዘመናት ዓለም አቀፍ ዝና አማካኝነት ከአሜሪካ የአቪዬሽን ዘርፍ ኩባንያዎች ጋር ጠንካራ ስትራቴጂካዊ ትብብር መፍጠሩን የጠቀሱት አምባሳደሩ ለዚህም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተጽዕኖ ፈጣሪ ከሆኑት ቦይንግና ጂኢ ኤሮስፔስ ኩባንያዎች ጋር ያለውን የጠበቀ አጋርነት በምሳሌነት አንስተዋል።
ኢትዮጵያ የአፍሪካን አህጉር ከቀሪው ዓለም ጋር የሚያገናኝ እጅግ ግዙፍ የአቪዬሽን መሠረተ ልማት በማስፋፋት ላይ የምትገኝ ሀገር መሆኗን የገለጹት አምባሳደር ማሲንጋ አየር መንገዱ አዳዲስ ዘመናዊ አውሮፕላኖችን በማስገባት የበረራ መዳረሻዎችን በማስፋት እንዲሁም በሀገር ውስጥ የአውሮፕላን ማረፊያዎችን በመገንባት ረገድ የሚደነቅ ሥራ እያከናወነ ይገኛል ብለዋል።
ይህ የዳበረ አቅም ተቋሙ ቀጣናዊ ተዋናይ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ መድረክም ተወዳዳሪ እንዲሆን አድርጎታል።
በተለይም በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ወቅት በአሜሪካ እና በኢትዮጵያ አየር መንገድ መካከል የነበረው ትብብር ከፍተኛ አስተዋጽኦ የነበረው ሲሆን አየር መንገዱ ክትባቶችንና ሕይወት አድን የሕክምና ቁሳቁሶችን በማጓጓዝ ረገድ የላቀ ሚና ተጫውቷል።
የአየር መንገዱ የወደፊት ስትራቴጂካዊ ዕቅዶችና የአቅም ግንባታ ሥራዎች ለቀጣይ ስኬቱ ወሳኝ መሆናቸውን የገለጹት አምባሳደሩ አሜሪካና የሀገሪቱ የአቪዬሽን ኩባንያዎች ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ያላቸውን አጋርነት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
ይህም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ታሪካዊና ዘርፈ ብዙ የልማት ትብብር ይበልጥ እንደሚያሳድገው ገልጸዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቪዬሽን #ኢትዮጵያ #አሜሪካ #ዲፕሎማሲ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
8 months ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው የአየር መንገዱን ስኬት እና ስትራቴጂካዊ ዕድገት በማስቀጠል ረገድ ባሳዩት የላቀ አፈፃፀም የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ተሸላሚ ሆነዋል።
ይህ ዓመታዊ የሽልማት ሥነ-ስርአት የዕጩ ተሳታፊዎችን ተፅዕኖ እና ስኬቶች ለማሳየት የሚዘጋጅ ሥነ-ስርአት ነው።
ለዋና ስራ አስፈፃሚያችን እንኳን ደስ አሎት እያለን ተጨማሪ ብዙ ስኬቶችን እንመኛለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ይህ ዓመታዊ የሽልማት ሥነ-ስርአት የዕጩ ተሳታፊዎችን ተፅዕኖ እና ስኬቶች ለማሳየት የሚዘጋጅ ሥነ-ስርአት ነው።
ለዋና ስራ አስፈፃሚያችን እንኳን ደስ አሎት እያለን ተጨማሪ ብዙ ስኬቶችን እንመኛለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
8 months ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው የአየር መንገዱን ስኬት እና ስትራቴጂካዊ ዕድገት በማስቀጠል ረገድ ባሳዩት የላቀ አፈፃፀም የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ተሸላሚ ሆነዋል።
ይህ ዓመታዊ የሽልማት ሥነ-ስርአት የዕጩ ተሳታፊዎችን ተፅዕኖ እና ስኬቶች ለማሳየት የሚዘጋጅ ሥነ-ስርአት ነው። ለዋና ስራ አስፈፃሚያችን እንኳን ደስ አሎት እያለን ተጨማሪ ብዙ ስኬቶችን እንመኛለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ይህ ዓመታዊ የሽልማት ሥነ-ስርአት የዕጩ ተሳታፊዎችን ተፅዕኖ እና ስኬቶች ለማሳየት የሚዘጋጅ ሥነ-ስርአት ነው። ለዋና ስራ አስፈፃሚያችን እንኳን ደስ አሎት እያለን ተጨማሪ ብዙ ስኬቶችን እንመኛለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ